Tag: Food Safety

በአዲስ አበባ በትምህርት ቤት በተፈጠረ “የምግብ መመረዝ” በመቶዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች ሆስፒታል ገቡ

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ በምገባ ፕሮግራም ስር ባለ በትምህርት ቤት በተፈጠረ “የምግብ መመረዝ” ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች በተለያዩ ሆስፒታሎች ዛሬ ህክምና ሲደረግላቸው ውሏል። ጥይት ፋብሪካ አቅራቢያ የሚገኘው…

የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የሚቀርበው ወተት “ተመርዟል” መባሉን አስተባበለ

  የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ ለተመጋቢዎች የሚቀርበው ወተት በአፍላቶክሲን “ተመርዟል” መባሉን እያስተባበለ ነው። ምርምሩን ያደረገው ዓለም አቀፍ የእንስሳት ጥናት ኢንስትቲዩት በእንግሊዘኛው ምህፃረ ቃል ILRI የተባለው ድርጅት ነው። ኢንስትቲዩቱ ይህንን…