Tag: bekele gerba

ላንድማርክ ሆስፒታል እነበቀለ ገርባን ማረሚያ ቤት ድረስ ሄጄ ማከም አልችልም አለ

ዋዜማ ራዲዮ- በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከፍተኛ አመራሮች የረሀብ አድማ ላይ መሆናቸውን ተከትሎ መታመማቸው እና ላንድማርክ በተባለ የግል ሆስፒታል ለመታከም መጠየቃቸው ይታወሳል። በመንግስት ሆስፒታል ነው መታከም ያለባቸው…

በነገራችን ላይ- የበቀለ ገርባ ችሎት!

ዋዜማ ራዲዮ- አቶ በቀለ ገርባ መራር የእስር ጊዜ አሳልፈው ከተለቀቁ በኋላ በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር ሊኖር የሚችለው “በሰላማዊ ትግል ብቻ ነው” ብለው እንደሚያምኑ አስረግጠው ይከራከሩ ነበር። እኚህ የሰላማዊ ትግል ጠበቃ የፖለቲካ ትግል…