የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከየትኛቹ አገልግሎቶች ይሰበሰባል?
ዋዜማ- የተለያዩ አገልግሎቶች የተካተቱበት የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድን ከ17 የገቢ ምንጮች በቋሚነት ሀብት ለመሰብሰብ ታቅዷል። ለአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከሚሰበሰብባቸው የተለያዩ ምንጮች መካከል የባንክና ቴሌኮም አገልግሎቶች ተካተውበታል። በኢትዮጵያ…
ዋዜማ- የተለያዩ አገልግሎቶች የተካተቱበት የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድን ከ17 የገቢ ምንጮች በቋሚነት ሀብት ለመሰብሰብ ታቅዷል። ለአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከሚሰበሰብባቸው የተለያዩ ምንጮች መካከል የባንክና ቴሌኮም አገልግሎቶች ተካተውበታል። በኢትዮጵያ…
ዋዜማ- ከ10 ወራት በፊት የሀገሪቱ የህክምና ባለሙያዎች የመብትና የስራ ላይ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች አንስተው መንግስት ምላሽ እንዲሰጣቸው ሲሟገቱ ነበር። አስከትለውም ግንቦት ወር ላይ ሀገር አቀፍ አድማ በማድረግ በመንግስት ላይ ግፊት…
ዋዜማ- በተለያዩ የሰራ መስኮች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች መኖራቸውን የሚያሳይ ፍንጭ መገኘቱን ተከትሎ፣ ብሎም የዲግሪ ወረቀት ሽያጭ እንደነበረ ከተደረሰበት በኋላ፣ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱ ባንኮች ውስጥ ያሉ ሰራተኞች የትምሕርት ማስረጃ ላይ ማጣራት…
ዋዜማ- በትግራይ መልሶ ማቋቋም ኢንዶውመንት ፈንድ (ኢፈርት) ስር በሚንቀሳቀሱ 22 ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በተቋሙ ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ የተጣለውን እግድ በሚመለከት አሰራርን በተከተለ…
ዋዜማ-የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አግዶት የቆየውን የማእድን ማውጣት ስራ ለማስጀመር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አወጣ፡፡ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ተቋርጦ የነበረውን ማዕድን የማውጣት ስራ ዳግም ለማስጀመር የሚያስችል አዲስ መመሪያ…
ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር…
ዋዜማ-የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) ራሱን አክስሞ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ጋር ለመዋሀድ ውሳኔ ማሳለፉን ዋዜማ ከፓርቲው አመራሮች ሰምታለች፡፡ ቦዴፓ ህዳር 15/2018 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የመክሰም ውሳኔ…
ዋዜማ- የቤንሻንጉል ጉሙዙ ተቃዋሚ የምክር ቤት አባል ዮሐንስ ተሰማ አዲስ የሽብርተኝነት ክስ እንደተመሰረተባቸው ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን (ቦዴፓ) ተወካዩ ዮሐንስ ተሰማ፣ ከሽብር ጋር በተያያዙ…
[ይህን ዘገባ በተመለከተ የምርጫ ቦርድ ቅሬታና የዋዜማ ማረሚያ ተካተውበታል። በማስፈንጠሪያው ይመልከቱት] ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስባተኛውን ሀገራዊ የምርጫ ሰሌዳ በሚመለከት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማወያየት ለጋዜጠኞች ዝግ የሆነ ስብሰባ ትናንት አድርጎ…
ዋዜማ- ማክሰኞ፣ ጳጉሜ 4፣ 2017 ዓ፣ም ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ቀን ነበር። ከዚህ ዕለት ጀምሮ፣ ጉባ፣ ፕሮጀክት ኤክስ፣ ሚለኒዬም ግድብ፣ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ፣ ንጋት ሐይቅ የሚሉ ስያሜዎች፣ ከረጅሙ ናይል ወንዝ ጋር ታሪክ…