Tag: Abiy Ahmed

ንግድ ባንኮች ለውጭ ምንዛሬ ሽያጭ አሁንም “ህገ ወጥ” ክፍያ ይጠይቃሉ

በተለያዩ ንግድ ባንኮች ለውጭ ምንዛሬ ሽያጭ ከተቀመጡ ህጋዊ ክፍያዎች በተጨማሪ አሁንም ተጨማሪ ገንዘብ እየተጠየቀ እንደሆነ ዋዜማ መረዳት ችላለች። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው ምርትን በማስመጣት ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ ሲጠየቁ…

የፋኖና የዲፕሎማቶቹ ውይይት

ዋዜማ፡ በመንግስትና በተወሰኑ የፋኖ ታጣቂ ቡድኖች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የድርድር ማመቻቸት ሙከራ የተሳካ እንደነበረ በጉዳዩ የተሳተፉ የዲፕሎማቲክ ምንጭ ለዋዜማ ተናግረዋል። ስለውይይቱ ዝርዝር ይዘትና አንዳንድ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ መረጃዎችን መናገር…

“ለኢኮኖሚ ጫና ተጋላጭ ዜጎች የሚደረገው ድጎማ በቂ አይደለም” የአለም የገንዘብ ድርጅት

ለተጋላጮች 22 ቢሊየን ብር ከፍያለሁ – መንግስት ዋዜማ- የአለም የገንዘብ ድርጅት በኢትዮጵያ ለኢኮኖሚ ጫና ለተጋለጡ ዜጎች የሚደረገው ድጎማ በቂ አይደለም ሲል በቅርብ ሪፖርቱ ላይ ተችቷል። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም…

በጉራጌ ዞን ለ7 ወራት በእስር ላይ ያሉ “የአማራ ብሔር ተወላጆች” “ፍትሕ ተነፍገናል” እያሉ ነው

ዋዜማ- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን  ከባለፈው ዓመት መጨረሻ  ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ “የአማራ ብሔር ተወላጆች በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ” ሰባት ወራት እንደሞላቸው ለዋዜማ ተናግረዋል።  እነዚሁ ግልፅ ባልሆነ ውንጀላ በእስር…

ከግብር ተመን ውዝግብ ጋር በተያያዘ የሀገሪቱ የውጪየስጋ ንግድ ተቋረጠ

ዋዜማ- የስጋ አምራችና ላኪ ኩባንያዎች የገቢዎች ሚኒስቴር በግምት በሚጥልባቸው ከፍተኛ ግብር የተነሳ ስጋ ወደውጪ መላክ ማቋረጣቸውን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ተረድታለች። በመቶ ሚሊየኖች የሚቆጠር ግብር እንዲከፍሉ የተጠየቁ ኩባንያዎች መኖራቸውንና በዚህም ሳቢያ…

በአዲስ አበባ በመኪና ሽያጭ ላይ ከፍተኛ ግብር ተጥሏል፣ ነጋዴዎች የባንክ ሂሳባቸው እየታገደ ነው

ዋዜማ- የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ፣ በመኪና ሻጮች ላይ ከፍተኛ የገቢ ግብር መጣሉን እና ነጋዴዎች መክፈል ባለመቻላቸው የብዙዎችን የባንክ አካውንታቸውን ማሳገዱን ዋዜማ ሰምታለች። ነጋዴዎቹ ከአንድ ወር በፊት ጀምሮ ዓመታዊ የገቢ መጠናቸውን…

ዓቃቤ ሕጎች ከሚንስቴር መስሪያ ቤቱ በፈቃዳቸው ስራ እየለቀቁ ነው

ዋዜማ- በፍትሕ ሚንስቴር ከደምወዝ ጭማሪ፣ ከቤት፣ ከትራንስፖርትና ከተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች አለመሟላት ጋር ተያይዞ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ ከ 3 መቶ በላይ ነባርና ልምድ ያላቸው ዓቃቤ ሕጎች ከመስሪያ ቤቱ በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን…

የደሞዝ ጭማሪው የት ደረሰ?  የተከፈላቸው መስሪያ ቤቶች አሉ 

ዋዜማ- በጥቅምት ወር ተግባራዊ ይደረጋል የተባለው የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ በመላ ሀገሪቱ ባሉ መንግስታዊ ተቋማት ተግባራዊ ሳይደረግ ሁለተኛው ወር ተገባዷል። ዋዜማ ባደሬችው ማጣራት ደግሞ ቢያንስ የሶስት ተቋማት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ…