Category: Home

የወለኔ አርሶ አደሮች ህብረት ፓርቲ በአስቸኳይ አዋጁ ምክንያት መስተጓጎል ገጠመው

ዋዜማ –  የወለኔ አርሶ አደሮች ህብረት ፓርቲ (ወአህፓ) ‘ን በመመስረት ከምርጫ ቦርድ ህጋዊ እውቅና የማግኘት ሂደት ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት የፓርቲው አባላት ” ይሁንና ፓርቲው እንዳይመሰረት የተለያዩ ችግሮች እያጋጠሙን ነው ”…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማናቸውንም የቋሚ ንብረት የባለቤትነት ዝውውር አገደ

ዋዜማ- የአዲስ አበባ አስተዳድር በከተማዋ የሚደረጉ ማናቸውንም የቋሚ ንብረት ባለቤትነት ዝውውር ከሕዳር 29 ቀን 2015 ዓም ጀምሮ ማገዱን ማስታወቁን ዋዜማ ተመልክታለች። በመስተዳድሩ የከንቲባ ፅህፈት ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሐላፊ ቢንያም…

ኢትዮጵያ ከገዛቻቸው ስድስት የካንሰር የጨረር ህክምና መስጫ መሳሪያዎች አራቱ ያለፉትን 5 ዓመታት ስራ መጀመር አልቻሉም

ዋዜማ- እያንዳንዳቸው አንድ መቶ ሚሊየን ብር የወጣባቸው ስድስት የካንሰር የጨረር ህክምና መሳሪያዎች መካከል አራቱ ያለፉትን አምስት ዓመታት ያለ አገልግሎት መጋዘን ተቆልፎባቸው ይገኛሉ።  የካንሰር ሕሙማን የጨረር ሕክምና ለማግኘት ከአንድ ዓመት በላይ…

ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የመድን ዋስትና ማግኘት አዳጋች ሆኗል

ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት በፖሊሲ ደረጃ ለኤሌክትሪክ መኪና አስመጪ እና አምራቾች ከፍተኛ ማበረታቻዎችን እያደረገ ቢሆንም በሀገሪቱ ያሉ አብዛኞቹ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ግን ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ከሶስተኛ ወገን ውጭ ሙሉ የኢንሹራንስ ሽፋን “አንሰጥም”  እያሉ…

በአዲስ አበባ ዙርያ ያሉ አምስት ከተሞችን ያቀፈ”ሸገር ከተማ” የሚል ስያሜ ያለው የከተማ አስተዳደር  ሊቋቋም ነው

ከተሞቹም በአንድ ከንቲባ ይመራሉ ዋዜማ – በአዲስ አበባ ዙርያ ያሉ የፊንፊኔ ዙርያ ልዩ ዞን ስር የነበሩ ሰበታ ፣ ቡራዩ ፣ ለገጣፎ ለገዳዲ ፣ ሱሉልታ እና ገላን ከተሞችን በአንድ ያቀፈ “ሸገር…

የመንግስትና የሕወሓት ወታደራዊ አዛዦች የስላም ስምምነቱ ወታደራዊ አፈፃፀም ሰነድን ፈረሙ

ዋዜማ-  መንግስትና ሕወሓት በደቡብ አፍሪቃ በተፈራረሙት የሰላም ስምምነት መሰረት ዛሬ ደግሞ ስምምነቱን መተግበር የሚያስችላቸውን ወታደራዊ አፈፃፀም፣ የመሰረታዊ አገልግሎትና ስብዓዊ ዕርዳታ እንቅስቃሴን የተመለከተ ሰነድ ፈርመዋል።  በኬንያ ናይሮቢ የተፈረመው ስምምነት የሕወሓት ታጣቂዎች…

 የማዕከላዊ ስታስቲክስ አገልግሎት አራት ከፍተኛ የስራ መሪዎች ከኀላፊነታቸው ተነሱ

ዋዜማ – የማዕከላዊ ስታስቲክስ አገልግሎት ቀድሞ ኤጀንሲ የነበረው ተቋም ዋና ዳይሬክተርና ሶስት ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ከኀላፊነታቸው መነሳታቸውን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች።  የመስሪያቤቱ ዋና ዳይሬክተር ቢራቱ ይገዙ አስቀድሞ ከሀላፊነታቸው…

ዐቢይ አሕመድ በግብፅ ብርቱ የዲፕሎማሲ ስራ ይጠብቃቸዋል

ዋዜማ- ለሁለት ሳምንታት የሚደረገው ዓለማቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (COP27) መክፈቻ ላይ ለመታደም ወደ ግብፅ ያመሩት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዳሴው ግድብ፣ ከሕወሓት ጋር ስለተፈራረሙት የሰላም ስምምነት ብሎም የብድርና ዕርዳታ…