ዘመናዊው የነዋሪነት ዲጂታል መታወቂያ በአዲስ አበባ በክፍለ ከተማ ደረጃ ይሰጣል
በ196 ሚሊየን ብር የማተሚያ ማሽኖች ተገዝተው ተከፋፍለዋል ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ዘመናዊውን ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ የክፍለ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰሩት ለማስቻል 150 ማተሚያ…
በ196 ሚሊየን ብር የማተሚያ ማሽኖች ተገዝተው ተከፋፍለዋል ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ዘመናዊውን ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ የክፍለ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰሩት ለማስቻል 150 ማተሚያ…
ዋዜማ ራዲዮ- ኅዳር 19፣ 2014 ዓ.ም ፌደራል ፖሊስ ያሰራቸው ሁለት የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ረቡዕ’ለት ለመጀመሪያ ጊዜ በአራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበው ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ተፈቅዶባቸዋል። በዕለቱ ችሎት የቀረቡት…
ዋዜማ ራዲዮ- የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያውን የፓርቲውን ጠቅላላ ጉባኤ ከመጋቢት 2 እስክ 4 2014 ዓ.ም ለማድረግ ፕሮግራም መያዙን ዋዜማ ሰምታለች። የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ምክርቤት ያካቲት 16 እና 17: 2014 ዓ.ም እያካሄደ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በበረራ አገልግሎቱ በአፍሪካ በቀዳሚነቱ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ መስጠት የሚችለውን አጠቃላይ የበረራ አገልግሎት አቅሙን ወደ 70 በመቶ እንዳወረደበት ዋዜማ ተረድታለች። የወረርሽኙ ሥርጭት በዓለማቀፍ ደረጃ መስፋፋቱን ተከትሎ፣…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በትግራይ ክልል መቀሌ በከፈተው አዲስ ጊዜያዊ የመስክ ቢሮ የኮንሱላር አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ዋዜማ ስምታለች። ኤምባሲው አዲስ አገልገሎት የጀመረውና የመስክ ቢሮም የከፈተው በክልሉ የሚኖሩ የአሜሪካ ዜግነት…
ለኮሚሽነርነት በህዝብ ከተጠቆሙት መካከል ከ100 በላይ የሚሆኑት በቀጣይ በሚደረገው አገራዊ ምክክር አወያይ እንደሚሆኑ ተገልጿል ዋዜማ ራዲዮ- የህዝብ ተወካዮች ምክር-ቤት ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው 2ኛ አሰቸኳይ ስብሰባ 11…
ዋዜማ ራዲዮ- ባልደራስ ፓርቲ አንድ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ከአባልነት እንዲነሱ ምርጫ ቦርድ ትብብር እንዲያደርግ ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ ማድረጉን ዋዜማ ስምታለች። ምርጫ ቦርድ የአዲስ አበባ ምክር ቤት…
ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ሳምንታት የኃይል ማመንጫ ተርባይኖች የማምረት ብቃት ሙከራ የተደረገለትና የተሳካ ውጤት ያስገኘው የሕዳሴው ግድብ ነገ ዕሁድ የካቲት 13 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምር ዋዜማ ከምንጮቿ…
ዋዜማ ራዲዮ- የጸረ-ሙስና ኮሚሽን መስሪያ ቤት በ2006ዓ.ም ጀምሮት የነበረውን የመንግስት ሰራተኞችና ባለስልጣናትን የሐብት ምዝገባ ወደ ብየነ መረብ ስርዓት ቀየረ፣ ዛሬ የካቲት 11፤ 2014 አዲሱን ቴክኖሎጂ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ በህንዱ ሲ.ኤስ.ኤም…
ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሁለት የክረምት ወቅቶች ውሀ በያዘው በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኋይል ማመንጫ ተርባይኖችን በውሀ የመሞከር ስራ መጀመሩን ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። አስቀድሞ የኋይል ማመንጫ ተርባይኖቹ የተሳካ ደረቅ…