Category: Current Affairs

ጉዞ ወደ ፓሪስ ጉባዔ

ብዙ የተወራለትን የኮፐንሀገን ጉባዔ አስታወሳችሁት?… የኢትዮዽያ የልዑካን ቡድን በቤተ መንግስት አሸኛኘት ተደርጎለት ነበር ወደ ዴንማርክ መዲና ኮፐንሀገን ያቀናው። ጉባዔው በአለም የአየር ፀባይ ችግር (Climate Change) ላይ የሚነጋገር ነበር። ጉባዔው በየአመቱ…

ላም አለኝ በሰማይ ወተቷን እ’ማላይ

በቀንድ ከብቷ በብዛት በአፍሪካ አንደኛ የሆነችው ኢትዮጵያ ሃምሳ አራት ሚሊዮን ያህል የቀንድ ከብቶች ያሏት ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ አስር ሚሊዮኑ የወተት ላሞች መሆናቸውን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ ያሳያል፡፡ ከሰማንያ በመቶ በላይ…

ጋዜጠኞች ረሀቡን እንዳይዘግቡ ገደብ ተቀመጠ፣ ለኤምባሲዎችና ለክልል መንግስታት መመሪያ ተላልፏል

(ዋዜማ ሬዲዮ) በሀገሪቱ የተከሰተውን ረሀብ በአለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን ለዓለም ህዝብ ይፋ መሆኑን ተከትሎ መንግስት መረጃዎችን ለማፈንና ለመደበቅ እየሞከረ ነው። መንግስት ለክልል መንግስታትና በውጪ ሀገራት ላሉ ኤምባሲዎቹ ባስተላለፈው መመሪያ ረሀብ…

ሰደተኞችን ወደመጡበት ለመመለስ የአውሮፓ ህብረት ያቀረበውን ዕቅድ አብዛኞቹ የአፍሪቃ ሀገራት ተቀብለውታል፣ የገንዘብ ድጎማ ያገኛሉ

የጥገኝነት ጥያቄያቸው ተቀባይነት ያላገኙ ስደተኞችን ወደ መጡበት መመለስ እጅግ አደገኛ ለሆነ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚዳርጋቸው ሲሆን ኢትዮዽያን ጨምሮ አንዳንድ የአፍሪቃ መሪዎች ግን ስምምነቱን በደስታ ተቀብለውታል። ከሀገራቱ ጋር በተናጠል ስምምነት ይደረጋል።…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከተበዳሪዎች የሚጠብቀውን የሰላሳ በመቶ የገንዘብ ድርሻ ወደ አስር በመቶ ሊያወርድ ነው

ከተቋቋመ ከመቶ ዓመት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከተበዳሪዎች የሚጠብቀውን የሰላሳ በመቶ የገንዘብ ድርሻ ወደ አስር በመቶ ሊያወርድ እንደሆነ ተሰምቷል፡፡ የዋዜማ ውስጥ አዋቂ ምንጮች እንደሚገልፁት አዲሱ ረቂቅ መመሪያ በልማት ባንክ ከተገመገመ…

የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የሚቀርበው ወተት “ተመርዟል” መባሉን አስተባበለ

  የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ ለተመጋቢዎች የሚቀርበው ወተት በአፍላቶክሲን “ተመርዟል” መባሉን እያስተባበለ ነው። ምርምሩን ያደረገው ዓለም አቀፍ የእንስሳት ጥናት ኢንስትቲዩት በእንግሊዘኛው ምህፃረ ቃል ILRI የተባለው ድርጅት ነው። ኢንስትቲዩቱ ይህንን…

የሀይለማርያም ዲስኩር ከአንገት ወይስ ከአንጀት?

ኢህአዴግ አለብኝ የሚለው የአስተዳደር ብልሹነት ችግር ሀገር ለመምራት የሚያስችል ቁመና እንደሌለው ጠቋሚ ነው፡፡ (ዋዜማ ራዲዮ)- ሰሞኑን መንግስት በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ያሉትን የኪራይ ሰብሳቢነት እና የመልካም አስተዳደር ተግዳሮቶችን ለማወቅ ያለመ ሦስት…

ከዞን ዘጠኝ በኋላስ-ዝምታ?

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን መፈታትን ተከትሎ በኢትዮዽያ ውህኒ የሚማቅቁ ሌሎች ጋዜጠኞች ጉዳይ ተገቢውን ትኩረትና ድጋፍ እንዳላገኘ የሚያመላክቱ ፍንጮች እየታዩ ነው። አለም አቀፍ ተቋማትም ሆኑ የመብት ተቆርቋሪ ወዳጆች ስለ ቀሪዎቹ ታሳሪዎች አስታዋሽ…

አሸባሪው አይ. ኤስ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ “ደረስኩ -መጣሁ” እያለ ነው

በሶማሊያ አልሸባብ ሁለት የመሰንጠቅ አደጋ አንጃቦበታል። የክፍፍሉ መንስዔ አይ. ኤስ የተባለው አሸባሪ ቡድንን ተቆራኝተን አብረነው መስራት አለብን በሚሉና የለም ከእናት ድርጅታችን አልቃይዳ መለየት የለብንም በሚሉት መካከል ነው። አልቃይዳ በአለም አቀፍ…

ኤርትራ በየመን ቀውስ ዙሪያ ከሳዑዲና ምዕራባውያን ጎን ተሰለፈች፣ ለኢትዮጵያ መልካም ዜና አይደለም

ኤርትራ በየመን ቀውስ ዙሪያ ከሳዑዲና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጎን መሰለፏን የሚያረጋግጡ መረጃዎች መውጣት ጀምረዋል። የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሶስት የጦር መርከቦች አሰብ ወደብ የደረሱ መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው የሳተላይት መረጃ ያመለክታል። የመንግስታቱ…