የቅማንት ብሄረሰብና መንግስት ተፋጠዋል፣ ቅማንቶች ተጨማሪ 74 ቀበሌዎች ይገቡናል ብለዋል
በቅርቡ ራስን የማስተዳደር መብት የተፈቀደለት የቅማንት ብሄረሰብ ከጠየኩት 126 ቀበሌ 52 ቀበሌ ብቻ ነው የተፈቀደለኝ፣ ቀሪዎቹ 74 ቀበሌዎች ይሰጡኝ ሲል ብርቱ ተቃውሞ አቅርቧል። ለቅማንት ብሄረሰብ ራስን የማስተዳደር መብት መፈቀዱን ተከትሎ…
በቅርቡ ራስን የማስተዳደር መብት የተፈቀደለት የቅማንት ብሄረሰብ ከጠየኩት 126 ቀበሌ 52 ቀበሌ ብቻ ነው የተፈቀደለኝ፣ ቀሪዎቹ 74 ቀበሌዎች ይሰጡኝ ሲል ብርቱ ተቃውሞ አቅርቧል። ለቅማንት ብሄረሰብ ራስን የማስተዳደር መብት መፈቀዱን ተከትሎ…
መንግስት የግል ተቋማት ሰራተኞችን የጡረታ ገንዘብ ወደራሱ ካዝና ማዛወር የፈለገው ለምን ይሆን? ሰሞኑን አዲሱን የግል ተቋማት ሰራተኞችን ጡረታ ረቂቅ አዋጅ ተከትሎ ገንዘባችን ሊወሰድብን ይችላል ብለው የስጉ ስራተኞች ገንዘባቸውን ከባንክ…
የኤርትራ ሰሞነኛ ፈተና በየመን የተከሰተውን ቀውስ ተከትሎ ሳዑዲ ዐረቢያ በኤርትራ ላይ ወታደራዊ ጥቃት የመሰንዘር ውጥን ነበራት። ይህን የሰሙት የኤርትራ ፕሬዝዳንት ሳዑዲ ድረስ ሄደው ወታደራዊ ጥቃቱን ማስቀረት ቢችሉም ይዘው የተመለሱት የቤት…
በጅቡቲ የሃያላን ሀገራት ጂኦፕለቲካዊ ፍላጎት እየጨመረ መሄድ ኢትዮዽያን ተጨማሪ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዋጋ እያስከፈላት ነው። የኢትዮዽያ የባህር በር አልባ መሆን ለገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት ሳይቀር ትልቅ የራስ ምታት መሆኑ የጓዳ…
አቶ ሬድዋን ሁሴን የመንግስት ቃል አቀባይ ናቸው። በዚህ ሀላፊነት የሚቀመጥ ሰው ለሀገሪቱ ክብር የሚመጥን ግብረ ገብነትና ዕውቀት ቢኖረው መልካም ነበረ። ባለስልጣኑ የአሜሪካ ሚዲያን አስመልክቶ ፈፅሞ የተሳሳተና ጥራዝ ነጠቅ መረጃ…
የደቡብ ሱዳን አማፅያን መሪ የሳተላይት ስልክ ከአንድ ሚሊያን ዶላር በላይ ዕዳ ያመጣባት የአማፅያኑ ደጋፊ ሀገር የሰውየው ስልክ እንዲቆረጥ ወሰነች። የአማፅያኑ መሪ ግን ዋዛ አልነበሩም የተዘጋውን ስልክ ከፈቱት። አማፅያንና የረድኤት ድርጅቶች…
ብሄራዊ ሀዘንን ለንግድና ለፖለቲካዊ ትርፍ መጠቀሚያ ከማድረግ ባለፈ ለሀገር ክብርና ለዐምዶቿ(Icons) ዕውቅና የምትሰጥ ኢትዮዽያን መፍጠር ለገዢው ፓርቲ የተገለጠለት አይመስልም፣ወይም አይፈልግም ይላሉ የዋዜማ ተንታኞች። ያድምጡ ያጋሩ ይወያዩ
ሰሞኑን የተከሰተው ሀዘንና መንግስት ለጉዳዮ የሰጠው ምላሸ ኢህአዴግ ዛሬም ከህዝቡ ተነጥሎ በራሱ ጠባብ የፖለቲካ ትርፍ ላይ ማተኮሩን ያረጋግጣል። ለሀገሪቱና ለህዝቧ ክብር የሚመጥን የህዝብ ግንኙነት አለመኖሩንም የተረዳንበት አጋጣሚ ፈጥሯል። ኢህአዴግ አብሮን…
ሰማያዊ ፓርቲ የምርጫው ሂደት የትም ካላደረሰው ምን ኣአቅዷል? ፍትሀዊ ምርጫ እንደማይኖር እየታወቀ በምርጫ መሳተፍ የገዥውን ፓርቲ ድግስ ከማድመቅ የዘለለ ምን ጠቀሜታ ይኖረዋል? የፓርቲው ቃል ኣአቀባይ ከዋዜማ ሬድዮ ጋር አጭር ቆይታ…
ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ የሰላማዊ ትግሉን አማራጭ ከመቼውም ጊዜ በላይ አጥቦታል:: ታዲያ በዚህ ሁኔታ ምርጫ መሳተፍ ምን ይፈይዳል? ዶር ነጋሶ ጊዳዳ “የራስን ዕድል በራስ መወሰን እስከመገንጠል” በህገ መንግስቱ በመካተቱ “ደሰተኛ ነኝ”…