Category: Current Affairs

የዋዜማ ጠብታ- በኢትዮዽያ የሚንቀሳቀስ ኩባንያ በፓናማ (የሙስና ቅሌት ስነድ) ውስጥ ተጋልጧል

ከሁለት ቀናት በፊት በአለም አቀፍ ደረጃ ይፋ የተደረገውና ፓናማ ፔፐርስ (Panama Papers) በሚል የተሰየመው የሙስናና የገንዘብ ማሸሽ ቅሌት የተጋለጠበት ግዙፍ መረጃ የአለም የመገናኛ ብዙሀንን ስራ    አብዝቶባቸዋል።የእነማን ስም ተነሳ? የትኞቹ…

የዋዜማ ጠብታ- አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ፕሬስ የአመታዊውን አውደ ርዕይ ቦታ ለምን ቀየረ?

የአገር ፖለቲካ ትኩሳት መገንፈያ ስድስት ኪሎ ዙፋን ከመነቅነቅ ጀምሮ ንጉስ እስከመገልበጥ፣ ደርግንም እሰከ ማርበድበድ፣ የኢህአዴግም እራስ ምታት ከመሆን ተመልሶ አያውቅም፡፡ ከ1993 የተማሪ ግርግር በኃላ በስድስት ኪሎ ዩኒቨርስቲ በመንግስት ላይ ይህ…

ዩጋንዳ ታንዛኒያና ኬንያ በመጠላለፍ ፖለቲካ ተጠምደዋል

የኡጋንዳና ኬንያ መሪዎች በመጋቢት ወር ሁለተኛ አጋማሽ ላይ ኡጋንዳ ወደ ኬንያዋ ላሙ ወደብ ልትዘረጋ ባቀደችው አወዛጋቢው ነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ ዙሪያ ናይሮቢ ላይ ተገናኝተው ቢወያዩም ስምምነት ሳይደርሱ ተለያይተዋል፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ…

Wazema Alerts- የአውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት የድርቁን ሁኔታ ለመመልከት ወደ አዲስ አበባ ያቀናሉ

የአውሮፓ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ክንፍ የሆነው የአውሮፓ ኮሚሽን አራት ኮሚሽነሮች በድርቅ የተጎዱ ቦታዎቸን በመጪው ሳምንት ሊጎበኙ ነው። ኮሚሽነሮቹ ቦታዎቹን የሚጎበኙት በአፍሪካ ህብረት እና በአውሮፓ ኮሚሽን መካከል በሚደረግ የጋራ ስብሰባ ላይ ከተካፈሉ በኋላ…

በድርቅ ሳቢያ ዕርዳታ የሚፈልገው ህዝብ ቁጥር 20 ሚሊየን ደርሷል፣ ከሰሞኑ ይፋ ይደረጋል

(ዋዜማ ራዲዮ)- ድርቅ ባስከተለው ችግር የተጎዱ ኢትዮጵያውያን ተረጂዎች ቁጥር ከ10.2 ሚሊዮን ወደ 20 ሚሊዮን መድረሱን የዋዜማ ምንጮች ገለጹ። ከሁለት ሳምንት በኋላ ይፋ ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው የእርዳታ ሰነድ ላይ በሚካተተው የተረጂዎች…

Wazema Alerts-የመንግስት ከፍተኛ ልዑካን ለረሀብ አደጋው ዕርዳታ ለመማፀን በዋሽንግተን በኒውዮርክና በአውሮፓ እየዞረ ነው

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑክ በተለያዩ ሀገራት በመዞር ላይ ይገኛል። ልዑኩ በአሜሪካ የተባበሩት መንግስታት መቀመጫ በሆነችው ኒውዮርክ እና በዋይት ሀውስ መናኸሪያ ዋሽንግተን ዲሲ ቆይታ እንደሚያደርግ የዋዜማ ምንጮች…

የኢትዮዽያ መንግስት የደህንነትና የፀጥታ መዋቅሩን ሊከልስ ነው

በሀገሪቱ የተባባሰውን የፀጥታና የመረጋጋት ችግር ተከትሎ መንግስት በተበታተነ መልክ የሚንቀሳቀሱ የደህንነትና የፀጥታ ተቋማቱን በአዲስ መልክ ለማደራጀት እየተንቀሳቀሰ ነው። “የደህንነትና የፖሊስ ተቋማት አሁን ባሉበት ሁኔታ መቀጠል ለሀገሪቱ ዘላቂ ህልውና አደጋን ይጋብዛል”…

የዋዜማ ጠብታ- ግማሽ ሚሊየን ኢትዮዽያውያን በኦሮሚያው ቀውስ ሳቢያ የሚጠጣ ውሀ አጥተው እየተሰቃዩ ነው

አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ኢትዮጲያውያን በከፋ የውሃ እጦት እየተሰቃዩ ነው፣ ኦሮሚያ ክልል በተነሳው ተቃውሞ ምክንያት ከግማሽ በላይ የሆኑትን መድረስ እንዳልተቻለ የዋዜማ ምንጮች ይናገራሉ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ቀስ በቀስ ስር እየሰደደ የመጣውን ግጭት…

የዋዜማ ጠብታ-የስዕል አምሮትን የሚቆርጥ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተዘጋጅቷል

በአዲስ አበባ የሚዘጋጁ የስዕል አውደ ርዕይ (Exhibition) ላይ የቀረቡ ስዕሎች የዕይታ ጊዜያቸው ከተጠናቀቀ በኋላ በተራው ነዋሪ መኖሪያ ቤት የመግባት ዕድላቸው አነስተኛ ነው፡፡ ስዕሎቹን የራስ ለማድረግ የከተማዋ ቱጃር ነጋዴ አሊያም ዲፕሎማት…

የዋዜማ ጠብታ: የሸቀጦች የዋጋ ጭማሪ አንዣቧል

በየካቲት ወር የተመዘገበው አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ ጊዜ ከነበረው በ8.7 በመቶ ከፍ ማለቱን ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የወጣ መረጃ አመለከተ፡፡ ኤጀንሲው በየወሩ የሚያወጣው የሸማቾች ዋጋ መመዘኛ ኢንዴክስ እንደሚያሳየው የየካቲት…