እየተካሄደ ያለው ህዝባዊ አመፅ ከወዴት ያደርሰናል?
የኢትዮዽያን መንግስት ከተቃዋሚዎች ጋር ለማደራደር ንግግር ተጀምሯል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮዽያ በታሪኳ ከገጠሟት ፈታኝ ወቅት በአንዱ ላይ ትገኛለች። በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ተባብሶ የቀጠለው ፀረ መንግስት አመፅ ምን ይዞ ይመጣ ይሆን? የሚለውም…
የኢትዮዽያን መንግስት ከተቃዋሚዎች ጋር ለማደራደር ንግግር ተጀምሯል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮዽያ በታሪኳ ከገጠሟት ፈታኝ ወቅት በአንዱ ላይ ትገኛለች። በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ተባብሶ የቀጠለው ፀረ መንግስት አመፅ ምን ይዞ ይመጣ ይሆን? የሚለውም…
(ምሽት 4:00 ስዓት የተጠናቀረ) ዋዜማ ራዲዮ-በኦሮምያና በአማራ ክልል በተደረጉት ስልፎች በርካታ ሰዎች መገደላቸው ሲረጋገጥ የኮምንኬሽን መቋረጥ ምክን ያት በሰልፉ ሳቢያ ስለደረሰው አጠቃላይ ጉዳት ያገኘነው መረጃ ውሱን ነው። ምሽቱን በተለያዩ የሀገሪቱ…
ዋዜማ ራዲዮ- አዲስ የተጨመረ ዘገባ (12:00 ሰዓት ምሽት ድረስ) በጎንደር የተቀሰቀሰው ግጭት እስከ ምሽቱ 12 ድረስም እንዳልበረደ የከተማይቱ ነዋሪዎች ለዋዜማ ገለጹ፡፡ ከነዋሪዎች በተገኘው መረጃ እስካሁን በትንሹ ሁለት ሰዎች ተገድለው በርካቶች ቆስለዋል፡፡…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ከሰዓታት በፊት ለአሜሪካ ዜጎች ባስተላለፈው የ“ድንገተኛ እና የጸጥታ ጉዳዮች” መልዕክቱ ነገ እና ከነገ ወዲያ ወደ ኦሮምያ ክልል የሚደረጉ ጉዞዎች ላይ ዕቀባ ጣለ፡፡ ኤምባሲው በመልዕክቱ…
ዋዜማ ራዲዮ- በመላው ኦሮሚያ ቅዳሜ ሊካሄድ ለታሰበው የተቃውሞ ስልፍ ዝግጅት መጠናቀቁን ህቡዕ አስተባባሪ ቡድኑ ጠቆመ። የሰልፉ አስተባባሪዎች ለዋዜማ እንዲደርስ ባደረጉት መረጃ በሰልፉ ላይ ተይዞ የሚወጣው መፈክሮች እና የት የት ቦታ እንደሚወጡ፣…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሁለት ሳምንት በፊት ድንገት በተቀሰቀሰ ግጭት ውጥረት ላይ የሰነበተችው ጎንደር በዛሬው ዕለት እሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008 ሺህዎች የተሳተፉበት ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አስተናግዳለች፡፡ በትንሹ ለሶስት ሰዓት ያህል…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው ፀረ አገዛዝ ህዝባዊ ተቃውሞና እያስከተለ ያለው ፖለቲካዊ ቀውስ አነጋጋሪ እንደሆነ ቀጥሏል። ህዝባዊ ተቃውሞዎቹ የራሳቸው የሆነ ሀገራዊም አካባቢያዊም ገፅታ አላቸው። በኦሮሚያ የተከሰተው ተቃውሞ…
አፍሪካን በመዋሃድ አንድ መንግስት የመመስረት ሃሳብ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ሆኖታል፡፡ በርግጥም አንድ የተባበረ አፍሪካ መንግስት ቢፈጠር በግዛት ስፋት ረገድ የዓለማችን ግዙፉ ሀገረ-መንግስት ይሆናል፡፡ አህጉሪቱ ግን አሁንም ውህደትን አስቸጋሪ በሚያደርጉ…
ዋዜማ ራዲዮ- የዓለም የእርቅና ሰላም ግብረሰናይ ድርጅት 16 ዓመት ዕድሜን አስቆጥሯል፡፡ ሐምሌ 16 ማለዳ በጣሊያን ኮሚኒት ትምህርት ቤት ባሕል አዳራሽ ምሑራንን በወቅቱ ጉዳይ ላይ ሊያወያይ ቀጠሮ ይዞ ነበር፡፡ ርዕሰ ጉዳይ…
ዋዜማ ራዲዮ- የጉለሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ይዞታ አስተዳደር ከፍተኛ ኃላፊ (ስማቸው የተሸሸገ) ከተቀጣባቸው የግድያ ሙከራ ያመለጡት በስራ ባልደረቦቻቸው ርብርብ ነው፡፡ አርብ ማለዳ እንደወትሮው በሥራ ገበታቸው ላይ የነበሩት ኃላፊው ያልጠበቁት ዱብዕዳ…