Author: wazemaradio

ብሄራዊ የፀጥታና ደህንነት ምክር ቤት አዳዲስ ዕቅዶች አወጣ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ  ብሄራዊ የፀጥታና ደህንነት ምክር ቤት በተሸኘው ሳምንት መጨረሻ በደረገው ስብሰባ የሀገሪቱ የፀጥታ ሁኔታ መሻሻል ባለማሳየቱ መንግስት ፖለቲካዊ መፍትሄ ጭምር እንዲፈልግ ከፀጥታ አካላት መጠየቁ ተሰማ። ጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም…

ኢህአዴግ ስንቴ ይክደናል?

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ግንባር ኢህአዴግ አስገዳጅ የፖለቲካ ቀውስ ሲገጥመው ድርድርና የፖለቲካ ማሻሻያ አደርጋለሁ፣ ከሰማይ በታች የማልደራደርበት ጉዳይ አይኖርም ሲል ይደመጣል። በተግባር ግን ግንባሩ በታሪኩ ቃሉን የመጠበቅም ሆነ ህዝብን የማክበር ድፍረት…

መንግስት በእስረኞች መፍታትና አለመፍታት ጉዳይ መግባባት ተስኖታል

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ የተወሰኑ እስረኞችን ለሀገራዊ መግባባት ስል እፈታለሁ ማለቱን ተከትሎ በደህንነት መስሪያ ቤቱና በፍትህ አካላት እንዲህም በፖለቲካ ድርጅቶቹ መካከል የከረረ አለመግባባት መከሰቱን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች እየተናገሩ ነው።…

በነገራችን ላይ : ኢህአዴግ እነማንን ይፈታል?

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ለዓመታት ሲወገዝበት የነበረውን ተቀናቃኞቹንና ትችት የሰነዘሩበትን ለማሰቃየት የሚጠቀምበትን የማዕከላዊ እስር ቤት ዝግቶ ወደ ሙዚየምነት ለመለወጥ መዘጋጀቱን ይፋ አድርጓል። የፖለቲካ እስረኞችንም እፈታለሁ ሲል ቃል ገብቷል። በርካቶች የድርጅቱን…

መራር ግፍ!

ዋዜማ ራዲዮ-በሀገሪቱ በፖለቲካ አመለካከታቸው አልያም በጥርጣሬ ብቻ ታስረው ስቃይ የሚፈፀምባቸው በሺህ የሚቆጠሩ ዜጎች አሉ። የስቃዩ መጠን ይለያያል። ይህ ገዥው ፓርቲ አፋፍሞ የቀጠለው ግፍና እስር ዛሬ በሀገሪቱ ለተከሰተው ህዝባዊ አመፅ አንዱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ከሥልጣን ሊነሱ ይችላሉ

የአቶ አባዱላ መልቀቂያ ጉዳይ እልባት እንዳላገኘ እየተነገረ ነው የኮምኒኬሽን ሚንስትሩ ዶር ነገሪ ሌንጮ ስንብት አይቀሬ ነው የሥራ አስፈጻሚው ስብሰባ በዚህ ሳምንት ይጠናቀቃል ዋዜማ ራዲዮ– ለመንግሥት ቅርብ የሆኑ የመረጃ ምንጭ ላለፉት…

ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ከስልጣን አልተነሳሁም እያሉ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ቀናት ከኮምኒኬሽን ጉዳዮች ሚንስትርነት ሀላፊነታቸው መነሳታቸው በስፋት ሲነገር ቢቆይም ሚንስትሩ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ አሁንም በስራ ገበታቸው ላይ መሆናቸውን አዲስ አበባ የሚገኙ ሪፖርተሮቻችን አረጋግጠዋል። በዛሬው እለት ሚንስትሩ እንግዳ…

ኢሕአዴግ ወደነበረበት የሚመለስበት እድል ያከተመ ይመስላል

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ውስጥ ውስጡን ሲብላላ የከረመው የአባል ድርጅቶቹ ሽኩቻ አደባባይ ከወጣ ሳምንታት ተቆጠሩ። ገዥው ፓርቲም ልዩነት መከሰቱን አልሸሸገም፣ የስራ አስፈፃሚው ስብሰባ ገና ግማሽ መንገድ ሳይጓዝ መግለጫ አውጥቶ…

የኦሮሚያና የአማራ ቴሌቭዥንን የሚገደብ አዲስ እቅድ ተዘጋጀ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያው ገዥ ፓርቲ ከገጠመው ህዝባዊ ተቃውሞ ባሻገር የራሱ አባል ድርጅቶችም በከረረ አለመግባባት ላይ መሆናቸውን ድርጅቱ ራሱ አልሸሸገም። ይህ የፖለቲካ ሽኩቻ ጎልቶ ከሚንፀባረቅባቸው መድረኮች አንዱ ፓርቲዎቹ በሚመሯቸው ክልሎች ያሉት…