Month: June 2024

የኢንሹራንስ ድርጅቶችን የሚመለከት አዲስ አዋጅ እየመጣ ነው

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኢንዱስትሪን የተመለከተ ረቂቅ ለሚንስትሮች ምክርቤት ሊቀርብ እንደሆነ ዋዜማ ተረድታለች።  የኢትዮጵያን ኢኮኖሚም ሆነ የፋይናንስ ንዑስ ክፈለ ኢኮኖሚውን በመሠረታዊነት የሚቀይሩ አዳዲስ አዋጆችን በተከታታይ እያወጣ ያለው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ካቢኔ፣…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውዝፍ የደሞዝ ጥያቄ ላይ የስድስት ወራት ገደብ ጣለ

   ዋዜማ- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የመንግሥት እና የግል ድርጅት ሠራተኞች ውዝፍ ደሞዝ ላይ የስድስት ወራት ዕገዳ መጣሉን ዋዜማ ከምንጮቿ ተረድታለች።  የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ ከጥቅምት 2013…

ብሄራዊ ባንክ ለመንግስት ቀጥታ ብድር እንዳይሰጥ የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ

ዋዜማ- ባለፉት ዓመታት በመቶ ቢሊየን የሚቆጠር ገንዘብ ከብሄራዊ ባንክ የወሰደው መንግስት ከዚህ በኋላ እንደፈለገ የሚበደርበትን አሰራር የሚከለክል አዲስ ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ዋዜማ የተመለከተችው ረቂቅ አዋጅ እንዳሰፈረው መንግስት…

በፀጥታ ምክንያት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የባንክ አገልግሎት ተቋረጠ

ዋዜማ-በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የፋኖ ታጣቂዎች በተቆጣጠሯቸውና ወጣ ገባ በሚሉባቸው ወረዳዎች የባንክ አገልግሎት እንዲቋረጥ መደረጉን ዋዜማ ተረድታለች፡፡ በዞኑ የባንክ አገልግሎት ከተቋረጠባቸው ወረዳዎች መካከል መንዝ ላሎ፣ ግሼ ራቤል፣ አንፆኪያ ገምዛና…

በኦሮሚያ የማዳበሪያ ስርጭት መደነቃቀፍ ገጥሞታል፣ የማዳበሪያ ስርቆት በስፋት ተስተውሏል

ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ አለማግኘታችን በእጅጉ አሳስቦናል ሲሉ ዋዜማ ያነጋገረቻቸው አርሶ አደሮች ተናገሩ።  በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች በተለይም በምዕራብ ሸዋ፣ በአርሲና ባሌ አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮችም በተመሳሳይ…

በምስራቅ ሐረርጌ የስድስት ወረዳ ነዋሪ የነፍስ አድን ዕርዳታ ይፈልጋል

ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ስድስት ወረዳዎች የተከሰተው ድርቅ ያስከተለው ረሃብ በበርካታ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊ ችግር እያስከተለ ስለመሆኑ ዋዜማ ከእነዚሁ ወረዳዎች ያሰባሰበቻቸው መረጃዎች አመልክተዋል።  የምሥራቅ ሐረርጌው ድርቅ ከተከሰተባቸው…

ለንግድ ባንክ ያልተከፈለ 900 ቢሊየን ብር እዳን የገንዘብ ሚኒስቴር እንዲወርስ ተወሰነ

ዋዜማ- ላለፉት በርካታ አመታት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከመንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረው ያልከፈሉት 900 ቢሊየን የሚሆን ብርን የገንዘብ ሚኒስቴር እንዲወርስ መወሰኑን ዋዜማ ከሁነኛ ምንጮቿ ሰምታለች። ውሳኔውም የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰኔ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 37 ቢሊየን ብር የካፒታል ማሳደጊያ እንዲሰጠው ተወሰነ

ዋዜማ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሁን ካለው 43 ቢሊየን ብር ካፒታል በተጨማሪ ከ37.1 ቢሊየን ብር በላይ(650 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር) የካፒታል ማሳደጊያ ገንዘብ እንዲሰጠው ተወሰነ። ውሳኔውም የንግድ ባንኩን አጠቃላይ ካፒታል ከ80…

በአማራና በኦሮሚያ መረጋጋት እየመጣ ነው?

ዋዜማ- በአማራና በኦሮሚያ ክልል በመንግስትና በአማፅያን መካከል የቀጠለው ግጭት የበርካታ ዜጎችን የዕለት ተዕለት ኑሮ ከማስተጓጎሉም በላይ ቀላል የማይባሉ ዜጎችን ህይወትም እየቀጠፈ ነው። መንግስት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች መረጋጋት…

ኦነግ ሸኔ አዲስ ዘመቻ ጀምሯል?

ዋዜማ- ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፣ ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ከመንግሥት ወታደሮች ጋር ከወትሮው በተለየ መልኩ ተከታታይ ውጊያ እያካሄደ ስለመሆኑ ዋዜማ ከተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች  ካሉት ምንጮቿ…