የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከተማይቱን እንደስሟ “አዲስ አደርጋለሁ” ብሎ የተለያዩ የግንባታ ፕሮጀክቶችን እያካሄደ ነው። የከተማዋን ነባር ሰፈሮች ብሎም የከተማዋን ታሪክ የሚያንፀባርቁ ቅርሶችን ሳይቀር እያፈረሰም ነው። “ይህ ፈረሳ በከተማዋ አዲስ ማንነትን ለማንበር የሚደረግ ዘመቻ ነው” ሲሉም የሚተቹት አሉ። በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው ጋር በዋዜማ ከስምንተኛ ወለል ተመልክተነዋል። ከታች ተያይዟል ተጋበዙልን