የኢትዮዽያ የምስራቅ አፍሪቃ ሀያል ሀገር የመሆን ምኞት ደንቃራዎች፦
በሀገር ቤት ያለው አፋኝ ስርዓትና የሀገራዊ መግባባት አለመኖር፣ የጎረቤት ሀገሮች እየተነቃቃ የመጣ ተፎካካሪነት፣ ተደማምረው የኢትዮጵያን የክፍለ አህጉሩ ሀያል የመሆን ውጥን ሊያጨናግፉት ይችላሉ ይሉናል የዋዜማ ተንታኞች። ያድምጡት
http://wazemaradio.com/wp-content/uploads/2015/06/Wazema-MOBILE-Podcast-54.mp3
የኢትዮዽያ የውጪ ጉዳይ ፖሊሲ ተግዳሮቶች፣ ወሳኝ ታሪካዊ ሁነቶችና የደህንነት ስጋቶች—– ክፍል ሁለት
የኢትዮዽያ ህዝብ ስለምን በሀዘኑ ላይ ቁጣ ደረበበት?
Your email address will not be published. Required fields are marked *