Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከተመሠረተ ሰባት ዓመት አልፎታል፡፡ የሳይንስ አካዳሚው የፕሬስ ክንፍ መጽሐፍት ማሳተም የጀመረው ግን በያዝነው ዓመት መጋቢት ወር ላይ ነው፡፡ በዚህም ተግባሩ ጉለሌ የሚገኘው የሳይንስ አካዳሚ፣ የ6ኪሎው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- “የባለቅኔው ኑዛዜ” ሰሞኑን የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡ የአንድ ‹‹ተራ›› ገጣሚ ግርድፍ ግለታሪክ የሰፈረበት መጽሐፍ፡፡ ብዙ የጅዝብና (hippie) ሕይወት የኖረ፣ ትንሽ ኮስታራ ሕይወትን በስሱ ያጣጣመ የአንድ ኢትዮጵያዊ ባለቅኔ ቅንጭብ ታሪክ፡፡ ሰውየው በ1946 ወልዲያ ተወልዶ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- 80ኛ ዓመታቸውን ባለፈው ሰሞን፣ መስከረም 17 የደፈኑት አንጋፋው የኪነ ጥበብ ሰው ተስፋዬ ገሠሠ ልደታቸውን አስታከው 763 ገጽ ያለው መጽሐፍ አስመርቀዋል፡፡ መጽሐፉ “A Long Walk to Freedom” የተሰኘው የደቡብ አፍሪካዊው ኔልሰን ማንዴላ ቆየት
Read Moreዋዜማ ራዲዮ-በክረምት ወትሮም አንባቢ ይበረክታል፡፡ አንባቢ መበርከቱን የሚያውቁ ሁሉ ሥራዎቻቸውን ለአንባቢ የሚያቀርቡት ከግንቦት አጋማሽ እስከ ነሐሴ ባሉት ወራት ነው፡፡ ከወዲያኛው ሳምንት ወዲህ ብቻ በርከት ያሉ ጠቃሚ መጻሕፍት ለገበያ ቀርበዋል፡፡ አንዳንዶቹን በወፍ በረር ከዚህ እንደሚከተለው
Read Moreአቶ ገብረዋሕድ በአጠቃላይ በስርዓቱ ዉስጥ አብረዋቸው ስለቆዩት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የሐብት መጠን ሲዘረዝሩ ይቆዩና ‹‹እኔ መቼ ሙስና አሳሰረኝ፡፡ የማይሆን ክር ባልመዝ ኖሮ ጫፌን የሚነካኝ እንዳልነበረ ከእኔ በላይ የሚያውቅ አልነበረም፡፡›› ሲሉ በቁጭት እንደሚናገሩ ጽፏል፡፡ የዉብሸት ታዬ
Read More(ዋዜማ ራዲዮ)- ብዙዎችን ከመጽሐፍ አንባቢነት ወደ ሐያሲነት እያሸጋገረ ያለው የበዕውቀቱ ‹‹ከአሜን ባሻገር›› ገበያው ይዞለታል፡፡ በፋር ኢስት ትሬዲንግ አታሚነት፣ በማንኩሳና በደራሲው በራሱ አሳታሚነት፣ በአይናለም መዋ አከፋፋይነት ወደ መጽሐፍ በደረቴዎች የሚደርሰው ይህ ጥራዝ ኦሪጅናሌ ዋጋው 70
Read More(ዋዜማ ራዲዮ)-ለዘብተኛ ፖለቲከኛ የሚሉት አሉ፣ ስለታዋቂነቱ ለመናገር ዝግጁ አይመስልም ግን ደግሞ ሰዎች ከሱ ምን እንደሚጠብቁ ጠንቅቆ ያውቃል። የአድናቂዎቹን ቀልብ የሚገዛ ስራ ይዞ ለመምጣት አመታት ፈጅቶበታል። እነሆ ሰለ አዲሱ የበዕውቀቱ ስዩም “ከአሜን ባሻገር” መፅሀፍ ውልደት
Read Moreየለውጥ ዘመን ላይ መኖር ለጸሐፍያን የማይገኝ እድል ኾኖ ይቆጠራል። ምክንያቱም እንዲህ ያለ ወቅት እጅግ ብዙ የሥነጽሑፍ ግብአት የተከማቸበት አጋጣሚም ስለሚኾን ነው። የግርማ ተስፋው “ሰልፍ ሜዳ” ም ይህን ከመሰለው ዘመን የተወሰደ ያለፈ ታሪካችን ክፋይ ነው።
Read More“ነገራችን ሁሉ የምቧይ ካብ የምቧይ ካብ” የሚለው ማስጠንቀቂያ አዘል ግጥሙ በእዝነ ኅሊናችን ሁሌም የሚያቃጭለው ዮፍታሔ ንጉሤ በቅርቡ በወጣ አንድ መጽሐፍ ተዘክሯል። ይኽን በዮሐንስ አድማሱ ጸሐፊነት እና በዶ/ር ዮናስ አድማሱ አሰናኝነት የታተመ መጽሐፍ፤ የምዕራፍ አንድ
Read Moreየባለ ወለሎው ሰሎሞን ዴሬሳ ንሸጣ፡ ምዕራፍ ዐንድ የመፅሀፍ ዳሰሳ ከዋዜማ ሬድዮ Solomon Deressa Energized by his first glass of scotch since he left Ethiopia, the poet wonders, “how has poetry fallen to me?”
Read More