Author: wazemaradio

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከመነሳቱ በፊት ሕገወጥ ቤቶችን ለማፍረስ ታስቧል

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ የአስሩ ክፍለ ከተማ ሥራ አስፈጻሚዎች ከተሸኘው ሳምንት መጨረሻ ጀምሮ ሕገ ወጥ ግንባታዎችን ማፍረስ በሚቻልበት ሁኔታ ዙርያ እየመከሩ ነው፡፡ ከንቲባ ድሪባ በሚመሩት በዚህ ዝግ ስብሰባ ላይ ከቀረቡ አከራካሪ…

ከፍተኛ የደርግ ባለሥልጣናት ከጠ/ሚ ኃይለማርያም ጋር መከሩ

ዋዜማ ራዲዮ- ከጥቂት ዓመታት በፊት በይቅርታ የተፈቱት የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ባሳለፍነው ሳምንት ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ዳሳለኝ ቢሮ በመገኘት ለአንድ ሰዓት የቆየ ዉይይት ማካሄዳቸው ተሰምቷል፡፡ ዉይይቱ በዋናነት ያተኮረው ሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስ…

እያዩ ፈንገስ ተውኔት የአሜሪካ ትዕይንቱን ሁለተኛ ምዕራፍ ጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ – ያለፉትን አራት ወራት በዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ ግዛቶች በመታየት ላይ ያለው “ፌስታሌን” (እያዩ ፈንገስ) የተሰኘ የአንድ ስው ሙሉ ተውኔት በአዳዲስ ከተሞችና በአንዳንድ አካባቢዎች በድጋሚ ለማሳየት መርሀ ግብር መዘርጋቱን…

ቴዲ አፍሮ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሳይነሳ አዲሱን አልበም የመልቀቅ ፍላጎት የለውም

ዋዜማ ራዲዮ-ለሦስት ተከታታይ ጊዜያት ያህል ከተራዘመ በኋላ በመጪው ፋሲካ እንደሚለቀቅ በስፋት እየተነገረለት የሚገኘው የቴዲ አፍሮ አዲስ አልበም ለገበያ የሚቀርበው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እስካልተራዘመ ድረስ ብቻ መሆኑን ለድምጻዊው ቅርበት ያላቸው ምንጮች…

የአዲስ አበባ ሥራ አጥ ወጣቶችን የማባበል ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

መንግሥት “ጥያቄያችሁ ተሰምቷል” የሚል ማስታወቂያ እያስነገረ ነው ዋዜማ ራዲዮ- ከትናንት ማለዳ ጀምሮ በእድር ጡሩንባ ጭምር በመታገዝ የአዲስ አበባ ወጣቶች በነቂስ ወጥተው ለሥራ እንዲመዘገቡ ቅስቀሳ ማድረግ ተጀምሯል፡፡ ይሁንና ምዝገባው ላለፉት ጥቂት…

የአዲስ አበባ ጁቬንቱስ ክለብ ሊዘጋ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የማኅበረሰብ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየውና የጁቬንቱስ ክለብ በመባል የሚታወቀው ማኅበር ለአፍቃሪዎቹ የይድረሱልኝ ጩኸት እያሰማ ነው፡፡ ካለፉት ሳምታት ጀምሮም Save Juventus የሚል የፊርማ…

በአዲስ አበባ ሴተኛ አዳሪዎች እየታፈሱ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከያዝነው ሳምንት መጀመርያ አንስቶ ባለፉት ሦስት ቀናት በመቶዎች የሚቆጠሩ የአዲስ አበባ ሴተኛ አዳሪዎች በፖሊስ እየታፈሱ ነው፡፡ አፈሳው ከ28ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ጋር በተያያዘ እንደሆነም ተነግሯል፡፡ ትናንት በከፊል እንዲሁም…

በቢሊየን ብር የግብር ዕዳ ተጠርጥረው በእስር ላይ የነበሩት አቶ ዮሀንስ ሲሳይ ተፈቱ

ዋዜማ ራዲዮ-አንድ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ግብር በመሰወር ተጠርጥረው ላለፉት አምስት ዓመታት በእስር ላይ የነበሩት ከፍተኛ ባለሐብቱ አቶ ዮሐንስ ሲሳይ ትናንት ከቤተሰብ ጋር መቀላቀላቸው ተሰምቷል፡፡ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ግለሰቡን የከሰሳቸው የገቢ…

የአገር ሰው ጦማር- የአዲስ አበባ መሪ (ማስተር) ፕላን ምን ስንቋል?

ዋዜማ ራዲዮ- አቶ ማቴዎስ ላለፉት ሦስት ዓመታት አዲስ አበባን ቀደው ሲሰፉ ነው የከረሙት፣ ከንቲባው እንኳ እንደ እርሳቸው አልደከሙም፡፡ ደግሞም ባለሐብት ናቸው፡፡ በስማቸው በአርክቴክቸር፣ በከተማ ልማት፣ በከተማ ዕድገትና በከተማ አስተዳደር ዙርያ…

የጋምቤላ የመሬት ቅርምት ተሟጋች ኦሞት አግዋ በዋስ ከእስር ተለቀቁ

UPDATE- ከአዲስ አበባ በደረሰን መረጃ መሰረት ኦሞት አግዋ ማምሻውን ከእስር ተፈተዋል።   ዋዜማ ራዲዮ- ኦሞት አግዋ በዋስ እንዲፈቱ ጠቅላይ ፍርድቤት ቢወስንም ቅሊንጦ እስረኞች ማቆያ የፍርድ ቤቱን የፍቺ ትዕዛዝ እስካሁን አልፈፀመም። የመሬት መብት…