Tag: War with Tigray

እገታ ፣ግድያና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በራያ አወዛጋቢ አካባቢዎች

ዋዜማ- በአማራና በትግራይ ክልል የይገባኛል ውዝግብ ባለበት የራያ አካባቢ እገታ፣ ዝርፊያና ግድያ እየተስፋፋ መሆኑንና ወጣቶችን አስገድዶ ለውትድርና መመልመልም እየተበራከተ መምጣቱን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ማረጋገጥ ችላለች።  ዋዜማ ከአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው…

የታደሰ ወረደ አመራር ውድቀት ገጥሞታል፤ አዲስ መንግስት መቋቋም አለበት ሲል የትግራይ አለማቀፍ ምሁራን ስብስብ ጥሪ አቀረበ

ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር…

በትግራይ አብዛኞቹ የመንግስት ተቋማት ለምን የፌደራሉ ሰንደቅ አላማ አይታይም? ክልሉ መልስ አለው

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በትግራይ ክልል ባሉ አብዛኛው የክልሉ መንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በፍርድ ቤቶች፣ በባንኮች እና ሆቴሎች መሰቀል ካቆመ አራት አመት ሊሆነው ነው።  ለኹለት ዓመት የቆየው የሰሜን ኢትዮጵያ…

በትግራይ የተቋቋመው መንበረ ሰላማ በራያ አካባቢዎች መዋቅሩን እየተከለ ነው

ዋዜማ- የሰሜኑን ጦርነት ተከትሎ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ ተገንጥሎ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት በሚል የተቋቋመው መንበረ ሰላማ በራያ አካባቢዎች መዋቅሩን እየተከለ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች።  ዋዜማ በአካባቢው ካሉ የእምነቱ ተከታዮች…

ደብረፂዩን ገብረሚካዔል ወደ አዲስ አበባ አቅንተዋል

“ጊዜያዊ አስተዳሩን የሾመው ጠቅላይ ሚንስትሩ ነው፣ ሕወሐት ማውረድ አይችልም “ ዋዜማ- የደብረፂዩን አንጃ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሊቀመንበርና ሌሎች ሹማምንትን ከሀላፊነታቸው የማንሳት ስልጣን እንደሌለውና በጉዳዩም ላይ እስከ ሰኞ ማምሻውን ድረስ ከፌደራሉ…

ትግራይ 14ሺ መምህራኖቼ ጠፍተውብኛል አለች

ዋዜማ- የትግራይ ክልል ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ 14ሺ መምህራን ወደ ስራ እንዳልተመለሱ ዋዜማ ስምታለች።  በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት፣ 14ሺ መምህራኖቼን በስራ ገበታቸው ላይ ላገኛቸው አልቻልኩም ሲል ለዋዜማ የነገራት፣ የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ነው። በሰሜኑ  ጦርነት የተነሳ፣ ክልሉ ከፍተኛ ጉዳቶችን ካስተናገደባቸው ተቋማት መካከል አንዱ የትምህርቱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር ነገ ይወያያሉ

ዋዜማ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር በተለያዬ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሊወያዩ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር የውይይት ቀጠሮ የያዙት በየክልሎቹ የተካሄደው…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በሦስት ዙር ከ19 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮችን ወደራያ “እንደሚመልስ” ገለጸ 

ዋዜማ-የትግራይ ክልል ግዜያዊ አስተዳደር በትናንትናው ዕለት በመጀመሪያ ዙር ቁጥራቸው ከ14 ሺሕ የሚበልጡ ተፈናቃዮችን ወደ አላማጣ ከተማ መመለሱንና እና በቀጣዮቹ ሦስት ቀናት ተጨማሪ አምስት ሺሕ ገደማ ሰዎችን ከተለያዩ መጠለያ ጣቢያዎች ወደ…

መንግሥት የተመድን ሪፖርት ተቃወመ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን፣ በኢትዮጵያ በመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ተፈናቃዮችን ቁጥር አስመልክቶ የተባበሩት መንግሥታቱ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ)፣ ከሰሞኑ ያወጣውን ሪፖርት መቃወሙን ዋዜማ ተረድታለች። በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ የሚኖሩ…

የትግራይ ታጣቂዎች ከራያ አላማጣ አካባቢዎች እንዲወጡ ትዕዛዝ ተሰጣቸው

ዋዜማ-ከሦስት ወራት ገደማ ወደ አወዛጋቢዎቹ የራያ አካባቢዎች የገቡ ታጣቂዎች ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ እንደተሰጣቸው ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብት ያላቸው ምንጮች ሰምታለች፡፡ ታጣቂዎቹ ከተቆጣጠሯቸው እንደ ራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረም፣ ዛታ፣ ዋጃና…