የአዲስ አበባ አስተዳደር በ790 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የአውቶቡስ መናኽሪያ ያስመርቃል
ዋዜማ ራዲዮ- አዲስ አበባ ውስጥ ይገነባሉ ተብለው እቅድ ከተያዘላቸው የአውቶቡስ መናኽሪያ (ዴፖ) መካከል ሁለተኛው የቃሊቲ መናኽሪያ ነገ ቅዳሜ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል፡፡ ቃሊቲ አውቶቡስ ዴፖ 789.5 ሚሊየን ብር በጀት በቻይናው…
ዋዜማ ራዲዮ- አዲስ አበባ ውስጥ ይገነባሉ ተብለው እቅድ ከተያዘላቸው የአውቶቡስ መናኽሪያ (ዴፖ) መካከል ሁለተኛው የቃሊቲ መናኽሪያ ነገ ቅዳሜ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል፡፡ ቃሊቲ አውቶቡስ ዴፖ 789.5 ሚሊየን ብር በጀት በቻይናው…
ውይይት ተደርጎ ቤተክርስቲያኗ የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክትን በራሷ መሀንዲስ እንድትገመግም ከስምምነት ተደርሷል የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ዑማ ትናንት (ሐሙስ) ወደ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ፅህፈት ቤት የልዑካን ቡድን ልከው ውይይት…
ቤተ ክርስቲያን መንግስትን ማብራሪያ ጠይቃለች መስቀል አደባባይ እየፈረሰ ነው ወይስ እየታደሰ? ባለሙያዎች ጥያቄ አላቸው ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ጥምቀትና የመስቀል ዳመራ የሚከበሩበት መስቀል አደባባይና ጃንሜዳ ላይ መንግስት…
ዋዜማ ራዲዮ- ጥር 24 ቀን 2012 አ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 እና 5፣ ሀያ ሁለት አካባቢ ከቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል ፊትለፊት ልዩ ስሙ 24 ተብሎ በሚታወቀው ስፍራ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ባለፈው አመት የካቲት ወር ማገባደጃ ላይ ለባለ እድለኞች እጣ ከወጣባቸው 32 ሺህ 653 13ኛው ዙር የ20/80 የጋራ መኖርያ ቤት ኮንደሚኒየሞች…
ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በአዲስ አበባ በይፋና ይፋዊ ባልሆነ መንገድ እየተጀመሩ ያሉ ፕሮጀክቶችና የመሬት ዕደላ በመስተዳድሩ ውስጥ ከፍ ያለ ግራ መጋባትና ድንግርግር ማስከተላቸውን ከከተማው አስተዳደር የተለያዩ ሀላፊዎች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የከተማዋን…
የአለም ባንክና የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ድርጊቱን ተቃውመዋል ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ወደ ሀላፊነት ከመምጣታቸው በፊት በከተማው ያሉ የተለያዩ መስሪያ ቤቶች እንደየስራ ጸባያቸው ለከተማው አስተዳደር የተለያዩ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የኦሮምያ ክልልን የአስተዳደር ወሰን ውዝግብን በመፍታት እጣ ወጥቶባቸው እንዳይተላለፉ የተደረጉ የጋራ መኖርያ ቤቶችን ጉዳይ እንዲፈታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቋቋመው ኮሚቴ ሀላፊነቱን መወጣት ተስኖት በቂ ስብሰባ…
በአዲስ አበባ የመሬት የሊዝ ጨረታ በይፋ ከተቋረጠ በርካታ ወራት ቢቆጠሩም አሁንም ህግን ባልተከተለ መንገድ መሬት እየተከፋፈለ ነው። ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉት ጥቂት ሳምንታት በአዲስ አበባ የመሬት ቅርምቱ እጅጉን ተጧጡፎ የቀጠለበት ሆኗል።…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ በምገባ ፕሮግራም ስር ባለ በትምህርት ቤት በተፈጠረ “የምግብ መመረዝ” ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች በተለያዩ ሆስፒታሎች ዛሬ ህክምና ሲደረግላቸው ውሏል። ጥይት ፋብሪካ አቅራቢያ የሚገኘው…