Tag: police

“የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማክበር ቀይ መስመራችን ነው “  የፌደራል ፖሊስ

የፀጥታ መዋቅሩ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ አለማከበር እየተባባሰ የመጣ ችግር መሆኑን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሳይቀር አቤት ቢሉም የፌደራል ፖሊስ ግን የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማክበር “ቀይ መስመራችን” ነው ብሏል። የፌደራሉ ፓሊስ…

የሀገሪቱ ፖሊስ ስያሜና የማዕረግ መጠሪያዎች እንዲቀየሩ ጥናት ቀረበ

ዋዜማ ራዲዮ- በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አጠቃላይ የማሻሻያ ስራ ላይ እየተከናወኑ ያሉ የጥናት ስራዎችን እያከናወነ የሚገኘው የሰላም ሚኒስቴር ባስጠናው ጥናት የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ‘’የፌደራል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መመሪያ’’ የሚል ስያሜ እንዲኖረው…

የፌደራልና የክልል ፖሊስ አዲስ የአደረጃጀት ሰነድ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ቀረበ

ዋዜማ ራዲዮ – የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት አካሂደዋለሁ ብሎ በዕቅድ ከያዛቸው የፖለቲካ ማሻሻያ አንዱ የሆነው የፀጥታና ደህንነት መዋቅራዊ ማሻሻያ ነው። ዋዜማ ራዲዮ አሁን በጠቅላይ ሚንስትሩ እጅ የሚገኘውንና የሀገሪቱን የፌደራልና…