Tag: FinTech

ታግደው የነበሩ የዲጂታል የኃዋላ አገልግሎት መተግበሪያዎች ወደ ስራ ሊመለሱ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ ለ3 ወር ገደማ ተቋርጠው የነበሩ የዲጂታል የኃዋላ መተግበሪያዎች አገልግሎት መሰጠት ሊጀመሩ ነው።  አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች አልተሟሉም በሚል በአቢሲኒያ ባንክ በኩል አገልግሎት የሚሰጡት “ካሽጎ” እና “ማማ…