ከዘንድሮው አገር ዓቀፍ ምርጫ በፊት የምርጫ ስርዓቱ እንዲቀየር በይፋ ጥያቄ ቀረበ
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ 7ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት የሕገመንግሥት ማሻሻያ በማድረግ የአብላጫ ድምጽ የምርጫ ስርዓትን የሚከተለው የአገሪቱ የምርጫ ስርዓት እንዲቀየር ጥያቄ ማቅረቡን ዋዜማ ሰምታለች። የኢትዮጵያ…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ 7ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት የሕገመንግሥት ማሻሻያ በማድረግ የአብላጫ ድምጽ የምርጫ ስርዓትን የሚከተለው የአገሪቱ የምርጫ ስርዓት እንዲቀየር ጥያቄ ማቅረቡን ዋዜማ ሰምታለች። የኢትዮጵያ…
ዋዜማ- የቤንሻንጉል ጉሙዙ ተቃዋሚ የምክር ቤት አባል ዮሐንስ ተሰማ አዲስ የሽብርተኝነት ክስ እንደተመሰረተባቸው ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን (ቦዴፓ) ተወካዩ ዮሐንስ ተሰማ፣ ከሽብር ጋር በተያያዙ…
የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ባለፉት ቀናት ባደረጉት ስብሰባ በግብርና፣ በውጪ ንግድ በተለይም ኢኮኖሚውን በማዘመን “የተሳካና ከፍያለ ውጤት አስመዝግበናል” ብለዋል። የፓርቲው ስኬት ተብሎ ከቀረበው ውስጥ በሀገሪቱ የተረጂዎችን ቁጥር ከ27ሚሊየን ወደ 3 ሚሊየን…
ዋዜማ- በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀስ “ሹም ተምቤን” የተሰኘ አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የቅድመ ምዝገባ ፍቃድ በማግኘት በምስረታ ሂደት ላይ መሆኑን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ “ሹም ተምቤን ፓርቲ” ከምርጫ ቦርድ የምስረታ ፍቃድ…
ዋዜማ- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ለማ ወንድአፈረው ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት መገደላቸውን ዋዜማ ከአካባቢው ምንጮች ስምታለች። የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ኃላፊዎች…
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስባተኛውን ሀገራዊ የምርጫ ሰሌዳ በሚመለከት ከፖለቲካ ፓርቲዎችጋር ማክሰኞ ጥቅምት 10 ቀን 2018 ያደረኩት ውይይት ገንቢና በቀጣይ ለሚደረጉ የምርጫ ዝግጅቶች ግብዐት የተገኘበት ነበር ሲል አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ…
[ይህን ዘገባ በተመለከተ የምርጫ ቦርድ ቅሬታና የዋዜማ ማረሚያ ተካተውበታል። በማስፈንጠሪያው ይመልከቱት] ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስባተኛውን ሀገራዊ የምርጫ ሰሌዳ በሚመለከት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማወያየት ለጋዜጠኞች ዝግ የሆነ ስብሰባ ትናንት አድርጎ…
ዋዜማ- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባጸደቀው አወዛጋቢ የሕገመንግሥት ማሻሻያ ላይ የፌደሬሽን ምክር ቤት…
ዋዜማ- ማክሰኞ፣ ጳጉሜ 4፣ 2017 ዓ፣ም ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ቀን ነበር። ከዚህ ዕለት ጀምሮ፣ ጉባ፣ ፕሮጀክት ኤክስ፣ ሚለኒዬም ግድብ፣ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ፣ ንጋት ሐይቅ የሚሉ ስያሜዎች፣ ከረጅሙ ናይል ወንዝ ጋር ታሪክ…
ሕልፈቱን ከሰዓታት በፊት የሰማነው ደበበ እሸቱ በኪነጥበብ ሙያው ካተረፈው አክብሮትና ዝና ባሻገር ለመብትና ነፃነቱ አበክሮ መታገልን የመረጠ አንድ ወቅትም ወደ ፖለቲካው ዘልቆ ገብቶ የበኩሉን የሞከረ ዜጋ ነበር። የደበበ ሕይወት ብዙ…