የግዮን ሆቴል ግቢ ውስጥ የተወሰነው መሬት ለቴዎድሮስ ተሾመ በጨረታ ተከራየ
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት በስሩ ሲያስተዳድራቸው ከነበሩ የልማት ድርጅቶች መካከል በተለያየ ዙር ጨረታ እያወጣ ለግሉ ዘርፍ እያስተላለፈ ቢቆይም የግዮን ሆቴልን ለመሸጥ ያወጣው ተደጋጋሚ ጨረታ ግን ስኬታማ ሳይሆን ቀርቷል።ሆቴሉን ለመሸጥ ከጫፍ የተደረሰባቸው…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት በስሩ ሲያስተዳድራቸው ከነበሩ የልማት ድርጅቶች መካከል በተለያየ ዙር ጨረታ እያወጣ ለግሉ ዘርፍ እያስተላለፈ ቢቆይም የግዮን ሆቴልን ለመሸጥ ያወጣው ተደጋጋሚ ጨረታ ግን ስኬታማ ሳይሆን ቀርቷል።ሆቴሉን ለመሸጥ ከጫፍ የተደረሰባቸው…
ዋዜማ ራዲዮ- በትራክተር ግዥ ለደረሰ የ319.4 ሚሊየን ብር ኪሳራ ክስ የተመሰረተባቸው ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው እና ሌሎች የሜቴክ ባለስልጣናት የአቃቤ ህግን ማስረጃ እንዲከላከሉ ተበየነ፡፡ የ57 አመቱ የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በእዳ ጫና ውስጥ ለመዘፈቁ ማሳያ የውጭ ብድር ብቻ ሳይሆን የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመቶ ቢሊየኖች ተበድረው በሚፈለገው ጊዜ መክፈል አለመቻላቸውም ነው። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል;የስኳር…
ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥም ከ200 ሚሊየን ብር የበለጠ ብድር ሰጥቷል። ዋዜማ ራዲዮ- በአብዛኛው በአዲስ አበባ አስተዳደር እንደሚተዳደር የሚነገርለት የአዲስ ብድርና ቁጠባ ከቅርብ ወራት ወዲህ እየሰጠ ያለው በዘመቻ መልክ እየተካሄደ…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮ-ቴሌኮም የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አማረ አምሳሉ ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ በዚህ የክስ መዝገብ የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኛው ወንድም የሆኑት አቶ ኢሳያስ ዳኘው 2 ኛ…
ዋዜማ ራዲዮ- በውሀ ስራዎች ኮንስትራክሽን ሀላፊዎች ላይ አቃቤ ህግ በሙሰና አዋጅ ላይ በሌለ አንቀፅ መክሰሱን ተከትሎ ክሱን እንዲያሻሽል ብይን ተሰጠ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በቀድሞ የውሀ ስራዎች ኮንስትራክሽን መስሪያ ቤት…
ዋዜማ ራዲዮ- 350 ሺህ ሜትሪክ ቶን ስንዴን ለኢትዮጵያ የሸጠው የብሪታንያ ኩባንያ ሶስት የሀገሪቱ ተቋማት ላይ የ105 ሚሊየን ብር ክስ መሰረተ። ክሱን በኢትዮጵያ ሶስት የመንግስት ተቋማት ላይ ያቀረበው የብሪታንያው ኢንትሬድ የተባለ…
ዋዜማ ራዲዮ- ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ፣ ከስኳር ፕሮጀክቶችና በርካታ ኢንቨስትመንት ላይ ተሰማርቶ ለበርካታ ኪሳራ እና ሀገሪቱን ለከፋ ብክነት የዳረጋት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) እንደ አዲስ ከተዋቀረና በአዲስ አመራር መመራት…
ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በኢትዮጵያ መድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ የቀድሞ ሀላፊዎች እና ሰራተኞች ላይ ክስ መስርቷል፡፡ አቃቤ ህግ ሁለት የክስ መዝገቦችን ትናንት ግንቦት 12 ከሰዓት በኋላ በፌደራል ከፍተኛ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያልተመለሰለትን ብድር ለማስመለስ የ170 እርሻ አልሚ ተበዳሪዎቹን የብድር ማስያዣ በሀራጅ ለመሸጥ ቢወስንም ውሳኔውን ማስፈጸም አልቻለም። ልማት ባንኩ የካቲት 28 ቀን 2011አ.ም ነበር በባንኩ ምክትል…