Tag: Citizen Journalism

የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት አዲስ መልክ

በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የመንግስት የአፈና ሰለባ የሆነው ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ቴዲ አፍሮ ተዘዋወሮ የመስራትም ይሁን ከአድናቂዎቹ ጋር የመገናኘት ዕድል መነፈጉ ይታወቃል። ከሰሞኑም ለአዲስ ዓመት አቅዶት የነበረው ኮንሰርት ተሰርዟል። በሁኔታው ያዘኑ…