“መብራት ያላበራ እቀጣለሁ” የአዲስ አበባ አስተዳደር
ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ዳር የሚገኙ የንግድ ወይም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከምሽት 12 እስከ ንጋት 12 ድረስ “የውጭ” እና “የውስጥ መብራት” ካላበሩ እንዲሁም በምሽት ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን የሚያሳይ በመብራት…
ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ዳር የሚገኙ የንግድ ወይም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከምሽት 12 እስከ ንጋት 12 ድረስ “የውጭ” እና “የውስጥ መብራት” ካላበሩ እንዲሁም በምሽት ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን የሚያሳይ በመብራት…
Though often seen as Africa’s last liberalization frontier, Ethiopia remains far from truly liberalizing—beneath the appearance of reform, illiberal economic policies persist. Read below The impression of anyone reading the…
ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ብቻ 224 “የሻዕቢያ መንግሥት ተልዕኮ አስፈጻሚዎች” ናቸው ያላቸውን ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ዋዜማ ከፀጥታና ደህንነት ምንጮች ስምታለች። ቢሮው፣…
ዋዜማ- ኢትዮጵያ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ፣ም አንስቶ የብር የምንዛሬ ተመን በገበያ እንዲወሰን ማድረጓን ተከትሎ፣ የአፈር ማዳበርያ ዋጋ ከእጥፍ በላይ ጭማሪ ማሳየቱን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ መረዳት ችላለች። ይህ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ…
ዋዜማ- በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ መራዊ ከተማ 11 መምህራን ባለፈው ሳምንት መጋቢት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በታጣቂዎች የጅምላ ግድያ እንደተፈጸመባቸው ዋዜማ ሰምታለች። ታጣቂዎቹ ግድያውን የፈጸሙት፣…
ዋዜማ- ግዙፉ መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተለያዩ ዘርፎች በሰጠው እና ወደፊት በሚሰጠው ብድር ላይ የወለድ ጭማሬ ማድረጉን ዋዜማ ባንኩ ጭማሬውን ተግባራዊ ሊያደርግበት ካዘዋወረው ሰነድ መረዳት ችላለች። አዲሱ የባንኩ የወለድ ተመንም…
ዋዜማ- በፍትሕ ሚንስቴር ከደምወዝ ጭማሪ፣ ከቤት፣ ከትራንስፖርትና ከተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች አለመሟላት ጋር ተያይዞ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ ከ 3 መቶ በላይ ነባርና ልምድ ያላቸው ዓቃቤ ሕጎች ከመስሪያ ቤቱ በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን…
ዋዜማ- ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ዕድገት እንዳይሰጡ በድጋሜ እገዳ እንደተጣለባቸው ዋዜማ ከሚኒስቴሩ በተፃፈ ደብዳቤ ላይ ተመልክታለች፡፡ ከታህሳስ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በየትኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተሰጠ እና…
ዋዜማ-በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ስር የሚመራው የብሄራዊ መታወቂያ “ፋይዳ” ያላወጡ ዜጎች በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ እንደ ቅድመ ሁኔታ በመቀመጡ አገልግሎቶችን ለማግኘት እየተጉላሉ መሆኑን አዲስ አበባን ጨምሮ የተለያዩ አካባቢ ነዋሪዎች ለዋዜማ…
ዋዜማ- በሸገር ከተማ ሥር ባሉ ሁሉም የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የመምህራን ምገባ መርኃግብር እንደተጀመረ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። የምገባ አገልግሎቱ በሸገር ከተማ አሥተዳደር በሁሉም አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ሲሆን ፣…