ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው በሶስተኛ ቀኑም “ምክክር” አልጀመረም
ዋዜማ- የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ያካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረግ ሳይጀምር ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። 4 ሺሕ ተሳታፊዎችን በስምንት ቡድኖች ከፋፍሎ ምክክሩን ለማከናወን ያቀደው ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ ከተሳታፊዎች…
ዋዜማ- የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ያካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረግ ሳይጀምር ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። 4 ሺሕ ተሳታፊዎችን በስምንት ቡድኖች ከፋፍሎ ምክክሩን ለማከናወን ያቀደው ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ ከተሳታፊዎች…
ዋዜማ- ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁት አባል ኮሚሽነር ፤ኮሚሽኑ ከተሾሙለት 11 ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ የሆኑት ብሌን ገብረመድኅን…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት ብርን ከስውር የገንዘብ ዝውውር (ክሪፕቶ ከረንሲ) ጥቅም ላይ እንዳይውል እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ባለፉት ሳምንታት ባደረገችው ማጣራት ለመገንዘብ ችላላች። ባለፉት ሳምንታት በዋናነት ብሔራዊ ባንክ የሚመራው ይህ ብርን…
ዋዜማ- በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግርና የትራንስፖርት አቅርቦት መስተጓጎል ወትሮም የበረታ እጥረት የሚታይበት ነዳጅ አሁን በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የበለጠ ተባብሷል። ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገራችን ከተሞች እየተዘወተረ ነው። ዋዜማ…
ዋዜማ- በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሱዳን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘው የኩርሙክ ወርቅ ፕሮጀክት በማሊና አይቮሪ ኮስት ካሉ ሌሎች የወርቅ ማዕድን ይዞታዎች ጋር ተዳምሮ ለቻይናው ዝጅን ኩባንያ በ4 ቢሊየን ዶላር ሊሸጥ መሆኑን ዋዜማ…
የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ ከጥቂት የአፍሪቃ ሀገራት ጋር የተፈራረመው የቢሊየኖች ዶላር የጤና ትብብር ስምምነት የሀገራትን የመረጃ ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው በሚል ትችት ይቀርብበታል። የስምምነቱ አላማ የአለም ጤና ድርጅትን…
ዋዜማ- በደቡብ ክልል በሰላም ሰባኪነትና በአስታራቂነት ከአካባቢያቸው አልፈው በሀገር አቀፍ ደረጃ የሰላም አምባሳደር የሆኑት የጋሞ አባቶች ልክ የዛሬ አመት ለበጎ ተግባራቸው አስር ሚሊየን ብር ሽልማት ተበርክቶላቸው ነበር። ሽልማቱን ያበረከተው አንቴክስ…
ዋዜማ- በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አካባቢዎች ተገድቦ የነበረው የኤርትራ መገበያያ ገንዘብ ናቅፋ ከኮንትሮባንድ ንግድ ጋር ተያይዞ ወደ ሌሎች ከተሞችም በስፋት እየተሰራጨ መሆኑን ዋዜማ ከነዋሪዎችና በንግድ ስራ ላይ ከተሰማሩ ግለሰቦች ካሰባሰበችው መረጃ…
ዋዜማ- በተለያዩ የሰራ መስኮች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች መኖራቸውን የሚያሳይ ፍንጭ መገኘቱን ተከትሎ፣ ብሎም የዲግሪ ወረቀት ሽያጭ እንደነበረ ከተደረሰበት በኋላ፣ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱ ባንኮች ውስጥ ያሉ ሰራተኞች የትምሕርት ማስረጃ ላይ ማጣራት…
ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር…