Tag: Addis Ababa

ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው በሶስተኛ ቀኑም “ምክክር” አልጀመረም

ዋዜማ- የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ያካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረግ ሳይጀምር ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። 4 ሺሕ ተሳታፊዎችን በስምንት ቡድኖች ከፋፍሎ ምክክሩን ለማከናወን ያቀደው ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ ከተሳታፊዎች…

በዋናው ሀገራዊ ምክክር ዋዜማ ኮምሽነሯ በፈቃዳቸው ሐላፊነታቸውን ለቀቁ

ዋዜማ- ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁት አባል ኮሚሽነር ፤ኮሚሽኑ ከተሾሙለት 11 ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ የሆኑት ብሌን ገብረመድኅን…

የኢትዮጵያ መንግስት በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ከረንሲ ዝውውር ላይ እርምጃ መውሰድ ጀመረ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት ብርን ከስውር የገንዘብ ዝውውር (ክሪፕቶ ከረንሲ) ጥቅም ላይ እንዳይውል እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ባለፉት ሳምንታት ባደረገችው ማጣራት ለመገንዘብ ችላላች።  ባለፉት ሳምንታት  በዋናነት ብሔራዊ ባንክ የሚመራው ይህ ብርን…

ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተስፋፍቷል፣ በሊትር እስከ 500 መቶ ብር እየተሸጠ ነው

ዋዜማ- በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግርና የትራንስፖርት አቅርቦት መስተጓጎል ወትሮም የበረታ እጥረት የሚታይበት ነዳጅ አሁን በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የበለጠ ተባብሷል። ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገራችን ከተሞች እየተዘወተረ ነው። ዋዜማ…

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት ሊሸጥ ነው

ዋዜማ- በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሱዳን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘው የኩርሙክ ወርቅ ፕሮጀክት በማሊና አይቮሪ ኮስት ካሉ ሌሎች የወርቅ ማዕድን ይዞታዎች ጋር ተዳምሮ ለቻይናው ዝጅን ኩባንያ በ4 ቢሊየን ዶላር ሊሸጥ መሆኑን ዋዜማ…

ዝርዝሩ ይፋ ያልተደረገው የኢትዮጵያና የአሜሪካ የጤና ትብብር ስምምነት

የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ ከጥቂት የአፍሪቃ ሀገራት ጋር የተፈራረመው የቢሊየኖች ዶላር የጤና ትብብር ስምምነት የሀገራትን የመረጃ ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው በሚል ትችት ይቀርብበታል። የስምምነቱ አላማ የአለም ጤና ድርጅትን…

የጋሞ አባቶች የአስር ሚሊየን ብር ሽልማት የት ገባ?

ዋዜማ- በደቡብ ክልል በሰላም ሰባኪነትና በአስታራቂነት ከአካባቢያቸው አልፈው በሀገር አቀፍ ደረጃ የሰላም አምባሳደር የሆኑት የጋሞ አባቶች ልክ የዛሬ አመት ለበጎ ተግባራቸው አስር ሚሊየን ብር ሽልማት ተበርክቶላቸው ነበር። ሽልማቱን ያበረከተው አንቴክስ…

የኤርትራ ናቅፋ ከድንበር አካባቢዎች ወደ ትግራይ ገበያ ዘልቆ እየተሰራጨ ነው

ዋዜማ- በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አካባቢዎች ተገድቦ የነበረው የኤርትራ መገበያያ ገንዘብ ናቅፋ ከኮንትሮባንድ ንግድ ጋር ተያይዞ ወደ ሌሎች ከተሞችም በስፋት እየተሰራጨ መሆኑን ዋዜማ ከነዋሪዎችና በንግድ ስራ ላይ ከተሰማሩ ግለሰቦች ካሰባሰበችው መረጃ…

ባንኮች የሰራተኞቻቸውን የትምህርት ማስረጃ ትክክለኝነት እንዲያጣሩ ብሄራዊ ባንክ መመሪያ ሰጠ

ዋዜማ- በተለያዩ የሰራ መስኮች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች መኖራቸውን የሚያሳይ ፍንጭ መገኘቱን ተከትሎ፣ ብሎም የዲግሪ ወረቀት ሽያጭ እንደነበረ ከተደረሰበት በኋላ፣ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱ ባንኮች ውስጥ ያሉ ሰራተኞች የትምሕርት ማስረጃ ላይ ማጣራት…

የታደሰ ወረደ አመራር ውድቀት ገጥሞታል፤ አዲስ መንግስት መቋቋም አለበት ሲል የትግራይ አለማቀፍ ምሁራን ስብስብ ጥሪ አቀረበ

ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር…