የዋዜማ ጠብታ: በዓሉ ግርማ በ440 ገፅ
(ዋዜማ ራዲዮ)- የዘመናችን ‹‹ማሞ ዉድነህ›› እያሉ የሚጠሩት አሉ፡፡ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደን፡፡ ያለምክንያት አይደለም፡፡ መረጃን በማሰናዳት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አመርቂ ሥራ እየሠራ ይገኛል፡፡ ‹‹ማዕቀብ›› የሚለው መጽሐፉ በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ነው፡፡ እንዳለጌታ…
(ዋዜማ ራዲዮ)- የዘመናችን ‹‹ማሞ ዉድነህ›› እያሉ የሚጠሩት አሉ፡፡ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደን፡፡ ያለምክንያት አይደለም፡፡ መረጃን በማሰናዳት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አመርቂ ሥራ እየሠራ ይገኛል፡፡ ‹‹ማዕቀብ›› የሚለው መጽሐፉ በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ነው፡፡ እንዳለጌታ…
(ዋዜማ ራዲዮ)- በህገወጥ መንገድ ከሀገር ገንዘብ የመሸሽ ወንጀል በእጅጉ እየተባባሰ መምጣቱን የኢትዮዽያ መንግስት ሳይቀር በይፋ እየገለፀ ይገኛል። ለመሆኑ የገንዘብ ማሸሽ ውንብድናው የሚፈፀመው እንዴት ነው? ዳንኤል ድርሻ ያዘጋጀውን መሰሉ ንጉስ ታቀርበዋለች።…
(ዋዜማ ራዲዮ)- ብዙዎችን ከመጽሐፍ አንባቢነት ወደ ሐያሲነት እያሸጋገረ ያለው የበዕውቀቱ ‹‹ከአሜን ባሻገር›› ገበያው ይዞለታል፡፡ በፋር ኢስት ትሬዲንግ አታሚነት፣ በማንኩሳና በደራሲው በራሱ አሳታሚነት፣ በአይናለም መዋ አከፋፋይነት ወደ መጽሐፍ በደረቴዎች የሚደርሰው ይህ…
(ዋዜማ ራዲዮ) በሀገሪቱ ያለው ጭቆና ገፈት ቀማሽ የሆነው ሁሉም ኢትዮዽያዊ ሆኖ ሳለ ስለምን ሁሉም በጋራ ተቃውሞውን ማሰማት ተሳነው? የሚለው ጥያቄ የሚያናድድም የሚያስፈራም ድባብ አለው። በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ደም እየከፈለ ባለበት…
ከሰሞኑ የህዝብ ትራንስፖርት ዋጋ ቅናሽ ተደርጎ ነበር (ዋዜማ ራዲዮ)-የነዳጅ ዘይት ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ቢያሽቆለቁልም… ኢትዮጵያ ውስጥ ግን ሽያጩ በቀድሞው ዋጋ ቀጥሎ ሠንብቷል። በትላልቅ ከተማዎች ለወራት የነዳጅ እጥረት ችግር ለመታየቱ…
(ዋዜማ ራዲዮ)- በደቡብ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል የሚኖሩት ኮንሶዎች ቀደም ሲል በልዩ ወረዳ አስተዳደደር ስር የነበሩ ቢሆንም ከሦስት ዓመት ወዲህ ግን የሰገን አካባቢ ህዝቦች ዞን በተሰኘ አዲስ ዞን በወረዳ ደረጃ…
(ዋዜማ ራዲዮ)-ኢትዮጵያውያንን እና ኢትዮጵያን የሚመለከቱትን መራር ቀልዶች የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸውን ያህል ብዙ ኢትዮጵያውያን አያውቋቸውም። ያም ኾኖ በብዛት የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸው እነዚህ ቀልዶች የኢትዮጵያውያንን የማንነትን ኩራት የሚነኩ ናቸው። እነኚህን ቀልዶች የተመለከተው…
[facebookpost url=””] ከተሜ የፖለቲካ ለውጥ (የዴሞክራሲ)የስበት ማዕከል ነውን? መልሱ ያከራክራል። ለምን ቢባል- መሬት ላራሹን አንግበው ከተነሱት ተማሪዎች አንዳንዶቹ ከገጠር የተገኙ ናቸው። የባላባት ልጆች አልነበሩም እንዴ አብዮቱን ከፊት ሆነው የመሩት? አስቲ…
የፌደራሉን መንግስት የሚመራው ኢህአዴግ በጋምቤላና ሌሎች አንዳንድ ክልሎች ውስጥ ያለው የሚቃረን ፍላጎትና በጎረቤት ሀገራት ያለው የፀጥታ ሁኔታ በተደጋጋሚ ለሚከሰቱ ግጭቶች ምክንያት እየሆነ ነው። በቅርቡ በጋምቤላ የተከሰተው ግጭትም ፈርጀ ብዙ…
በኢትዮዽያ መንግስት የተጀመረውና ብዙ የተባለለት ግዙፍ የስኳር ፕሮጀክት ከፍተኛ አስተዳደራዊ ምስቅልቅልና በሚሊየን ዶላር የሚቆጠር ብክነት እየገጠመው ነው። የገዢው ፓርቲ ኩባንያዎች በስፋት የሚሳተፉበት ይህ ፕሮጀክት ሙስናና ከፍ ያለ የብቃት ማነስ የታየበት…