የሙላቱ ስንብትና የመክሊት አዲስ አልበም
ዋዜማ- የኢትዮ ጃዝ ሙዚቀኛው ሙላቱ አስታጥቄ የስንብት አልበሙን ለአድማጮቹ እነሆ ብሏል። የሙላቱ የወትሮ አድማጮች በመላው አለም ያሉ የጃዝ ወዳጆች እንደመሆናቸው የሙላቱ አልበም መውጣትም ከሀገሩ ይልቅ በባህር ማዶ ሁነኛ ማድመቂያ ሆኖ…
ዋዜማ- የኢትዮ ጃዝ ሙዚቀኛው ሙላቱ አስታጥቄ የስንብት አልበሙን ለአድማጮቹ እነሆ ብሏል። የሙላቱ የወትሮ አድማጮች በመላው አለም ያሉ የጃዝ ወዳጆች እንደመሆናቸው የሙላቱ አልበም መውጣትም ከሀገሩ ይልቅ በባህር ማዶ ሁነኛ ማድመቂያ ሆኖ…
መንግስት ዕርዳታ እያቀረብኩ ነው ብሏል ዋዜማ – የኢትዮጵያ መንግስት ከዕርዳታ ጥገኝነት ለመውጣት ዘመቻ በጀመረበት፣ የአሜሪካ መንግስት ከፍ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ባቋረጠበት በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ተፈናቅለው በመጠለያ የሚገኙ ዜጎች የረሀብ ፈተና…
ዋዜማ- በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አካባቢዎች ተገድቦ የነበረው የኤርትራ መገበያያ ገንዘብ ናቅፋ ከኮንትሮባንድ ንግድ ጋር ተያይዞ ወደ ሌሎች ከተሞችም በስፋት እየተሰራጨ መሆኑን ዋዜማ ከነዋሪዎችና በንግድ ስራ ላይ ከተሰማሩ ግለሰቦች ካሰባሰበችው መረጃ…
ዋዜማ- በተለያዩ የሰራ መስኮች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች መኖራቸውን የሚያሳይ ፍንጭ መገኘቱን ተከትሎ፣ ብሎም የዲግሪ ወረቀት ሽያጭ እንደነበረ ከተደረሰበት በኋላ፣ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱ ባንኮች ውስጥ ያሉ ሰራተኞች የትምሕርት ማስረጃ ላይ ማጣራት…
ዋዜማ ውስጥ አብዝተን ከምናተኩርባቸው ጉዳዮች ወጣ ብለን የታዳሚዎቻችንን ቀልብ ይይዝ ከሆነ በሚል ይህን አጭር ፊልም አሰናዳን። ተመልክታችሁ ሀሳብ ስጡን! ረድዔት ሽባባው ጽፋ አዘጋጅታልናለች። ፕሮዲውሰራችን ደግሞ ቤዛ ዳዊት ናት።
ዋዜማ- በትግራይ መልሶ ማቋቋም ኢንዶውመንት ፈንድ (ኢፈርት) ስር በሚንቀሳቀሱ 22 ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በተቋሙ ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ የተጣለውን እግድ በሚመለከት አሰራርን በተከተለ…
ዋዜማ- የስዊድን መንግሥት፣ በአገሩ ለምትገኘው የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሲሰጥ የቆየውን ዓመታዊ ድጎማ ማገዱን የአገሪቱ ብሔራዊ ሬዲዮ ዘግቧል። የእምነት ማኅበረሰቦችን የሚረዳውና ከመንግሥት ጋራ ያላቸውን ግንኙነት የሚያስተባብረው የመንግስት ኤጀንሲ ለቤተ…
ዋዜማ-የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አግዶት የቆየውን የማእድን ማውጣት ስራ ለማስጀመር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አወጣ፡፡ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ተቋርጦ የነበረውን ማዕድን የማውጣት ስራ ዳግም ለማስጀመር የሚያስችል አዲስ መመሪያ…
ዋዜማ- በአማራና በትግራይ ክልል የይገባኛል ውዝግብ ባለበት የራያ አካባቢ እገታ፣ ዝርፊያና ግድያ እየተስፋፋ መሆኑንና ወጣቶችን አስገድዶ ለውትድርና መመልመልም እየተበራከተ መምጣቱን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ማረጋገጥ ችላለች። ዋዜማ ከአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው…
ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር…