Author: wazemaradio

ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተስፋፍቷል፣ በሊትር እስከ 500 መቶ ብር እየተሸጠ ነው

ዋዜማ- በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግርና የትራንስፖርት አቅርቦት መስተጓጎል ወትሮም የበረታ እጥረት የሚታይበት ነዳጅ አሁን በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የበለጠ ተባብሷል። ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገራችን ከተሞች እየተዘወተረ ነው። ዋዜማ…

የሰሜኑ የጦርነት ስጋት እየበረታ ነው

ዋዜማ- በሕወሓት ሃይሎች፣ በኤርትራና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ስጋት በስፋት በዓለማቀፍ መገናኛ ብዙሀንና በመረጃ ትንተና ተቋማት እየተነገረ ነው። እየተነገረ ካለው ውጪ የጦርነት ዝግጅት እየተደረገባቸው ነው በሚል በሚጠቀሱ…

የምርጫ 2018 ስነ ምግባር ደንብ ምን ይዟል?

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችና እጩዎቻቸው፣ እንዲሁም የግል እጩዎች የሚመሩበትን የምርጫ ስነምግባር ደንብ አውጥቷል፡፡ ፖለቲካ ፓርቲዎች አስገዳጅነት ያለውን የቦርዱን የምርጫ ስነ ምግባር ደንብ ፈርመው የተቀበሉ ሲሆን፣…

የሀገራዊ ምክክር ኮምሽኑ አራት አብይ ፈተናዎች ገጥመውኛል አለ

ዋዜማ- በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት የመፍጠር ራዕይ የሰነቀው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አራት የጎሉ ፈተናዎች ገጥመውኛል ብሏል። በተቋቋመበት አዋጅ የሦስት ዓመት ዕድሜ ተሰጥቶት የነበረው የምክክር ኮሚሽን፤ የተሰጠውን የአንድ ዓመት…

ከሽብር ወንጀል ነጻ የተባሉት ዮሐንስ ተሠማ አዲስ የፍትሐብሔር ክስ ቀረበባቸው

ዋዜማ- የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክር ቤት አባሉ እና በቅርቡ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ጋር የተዋሃደው የቀድሞው ተቃዋሚ የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አመራር የነበሩት ዮሐንስ ተሠማ አዲስ የፍትሐብሔር ክስ ቀረበባቸው፡፡   ዮሐንስ በአሶሳ ከተማ…

የአይ.ኤም.ኤፍ ትንተና ስለ ኢትዮጵያ የምጣኔ ሀብት ማሻሻያ ጉዞ

ዋዜማ- የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አስተዳደር ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ከደረጋቸው ለውጦች አንዱና በተፅዕኖው የበርካታ ዜጎችን ሕይወት የሚነካው የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሀ ግብር ነው። የአለም የገንዘብ ድርጅትን ቅድመ ሁኔታዎች የተከተለውንና መንግስት…

“የሓራ መሬት” 

ዋዜማ- ከሁለት አመታት በላይ የተካሄደውን ጦርነት ከቋጨው የፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ከሰብአዊና ኢኮኖሚያዊ ከቀውስ ያልወጣው የትግራይ ክልል ፤ ያጋጠመውፖለቲካዊ ቀውስ በክልሉ ውስጥ በርካታ ፖለቲካዊ አንጃዎች እንዲፈጠሩ ምክንያት ሆኗል፡፡ ከ2016 ዓ.ም ሚያዚያ…

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት ሊሸጥ ነው

ዋዜማ- በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሱዳን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘው የኩርሙክ ወርቅ ፕሮጀክት በማሊና አይቮሪ ኮስት ካሉ ሌሎች የወርቅ ማዕድን ይዞታዎች ጋር ተዳምሮ ለቻይናው ዝጅን ኩባንያ በ4 ቢሊየን ዶላር ሊሸጥ መሆኑን ዋዜማ…

የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከየትኛቹ አገልግሎቶች ይሰበሰባል?

ዋዜማ- የተለያዩ አገልግሎቶች የተካተቱበት የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድን ከ17 የገቢ ምንጮች በቋሚነት ሀብት ለመሰብሰብ ታቅዷል። ለአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከሚሰበሰብባቸው የተለያዩ ምንጮች መካከል የባንክና ቴሌኮም አገልግሎቶች ተካተውበታል። በኢትዮጵያ…

የዋዜማ ሬዲዮን በኢትዮጵያ መታገድ በተመለከተ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባልሥልጣን ዛሬ ቅዳሜ ጥር 16፣ 2018 ዋዜማ ሚዲያን/ሬዲዮን በተመለከተ ያወጣውን መግለጫ ተመልክተናል።  ባለሥልጣኑ ሐሙስ ዕለት ፈቃዳችንን እንድንመልስ ባዘዘን መሠረት ዛሬ ይህንኑ አድርገናል። መግለጫው የተሰጠው ይህንን ባደረግን በሰዓታት…