Month: August 2024

የኦሮሚያ ክልል ተግባራዊ እያደረገ ያለው የኮቴ ክፍያ ፈተና እንደሆነባቸው የለስላሳ እና ቢራ ፋብሪካዎች ገለጹ

ዋዜማ- የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ መስከረም ዲባባ ተፈርሞ ሰኔ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ መሰረት የገቢ ታሪፍ ክፍያ መክፈል ግዴታ መሆኑን ይጠቅሳል። ዋዜማ የተመለከተችው 32…