የዐብይ አህመድ አስተዳደርና ብልፅግና ፓርቲ ለሀገራችን ወደብ የህልውና ጉዳይ ነው፣ ይህንንም ማሳካት ትልቁ ግባችን ነው፣ ብለው ካወጁ ሳምንታት አለፉ። ይህ አወዛጋቢ የወደብ “ባለቤት” የመሆን ትልም ካስከተለው የዲፕሎማሲ ውጥረት ባሻገር ወደ ደም መፋሰሰ ሊያመራ የሚችልበት ዕድል ሰፋ ያለ ነው። ዋዜማ “ከስምንተኛው ወለል” መሰናዶ እንግዶች ጋብዛ አወያይታለች። እንድትመለከቱት እንጋብዛላን