Tag: METEC

ሶስት ግዙፍ የስኳር ፋብሪካዎች ስራ አቁመዋል፣ እስከወዲያኛው የመዘጋት አደጋም አለባቸው

ዋዜማ- ኢትዮጵያ 50 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎች ከገነባች አምስት ዓመት አልሞላትም። አንዳንዶቹ ግንባታቸው ሊያልቅ የተቃረቡ ናቸው። በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግር፣ በኤሌክትሪክ ኀይል አቅርቦት ችግርና በአስተዳደር ጉድለት ብዙ…

የቀድሞ ሜቴክ የአሁኑ ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የፓወር ዘርፍ ሀላፊዎች በስርቆት ተጠርጥረው ታሰሩ

ዋዜማ- በቀድሞ አጠራሩ የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ይባል የነበረው እና በኢትዮጵያ የፖሊቲካ ለውጥ ከተደረገ በሁዋላ ወታደራዊ ምርቶች በመተው እንደ አዲስ በተዋቀረው ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ስር ያለው የፓወር…

የሕዳሴው ግድብ አጠቃላይ ወጪ ከ200 ቢሊየን ብር በላይ ነው ፤ ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ ከ40 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል

ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ በኋይል ማመንጨት የጀመረው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ወጪው ከ200 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚሆን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። የግድቡ ስራ አስኪያጅ ክፍሌ ሆሮ የህዳሴው ግድብ ኋይል  ማመንጨት መጀመሩ…

የቀድሞው ሜቴክ ሀላፊ ግዢ የፈፀምነው በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ትዕዛዝ ነው ሲሉ በፍርድቤት ተከራከሩ

ዋዜማ ራዲዮ- የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው የትራክተር ግዢን በተመለከተ ለቀረበባቸው ክስ መጋቢት 29 ቀን 2013 ዓም ለመጀመርያ ጊዜ የተከሳሽነት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡…

የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ከግማሽ በላይ ሰራተኞቹን የሚቀንስ አዲስ አደረጃጀት አዘጋጀ

ዋዜማ ራዲዮ-የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የሰራተኞቹን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስ አዲስ አደረጃጀት እያዘጋጀ ነው። በስራቸው ያለመቀጠል ስጋት ያደረባቸው ሰራተኞቹ ለተቃውሞ እየተዘጋጁ ነው። የመከላከያ ምርቶችን ከሚያመርቱ ፋብሪካዎች ተለይቶ ዘጠኝ ፈብሪካዎችን በስሩ…

የሜቴክ የቀድሞ ከፍተኛ ሀላፊ በነበሩት ሌተናንት ኮሎኔል ተሰማ ግደይ ላይ የ9 አመት ዕኑ እስራት ቅጣት ተላለፈ

ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመሰረተው ክስ የህብረት ማኑፋክቸሪንግ እና ማሽን ግንባታ ኢንዱስትሪ የሰራተኞች ንፅህና መስጫ (ላውንድሪ) አገልግሎት ኢንዱስትሪው በራሱ ማድረግ የሚችለበት አዋጪ ጥናት ቀርቦ የነበረ ቢሆንም 1ኛ ተከሳሽ…

ከኢምፔርያል ሆቴል ጋር በተያያዘ የሙስና ክስ ከተመሰረታባቸው የሜቴክ ሀላፊዎች 5ቱ ጥፋተኛ ሲባሉ 3ቱ በነፃ ተለቀቁ

ዋዜማ ራዲዮ- በኢምፔርያል ሆቴል ላይ ከተደረገ የእድሳት ስራ ጋር በተያያዘ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ፕላንት ኢንስታሌሽን ም/ዋና ዳይሬክተር ኃላፊ ተወካይ በነበሩት ኮለኔል ተክስተ ሀይለማርያም ስም የከፈተውን…

ከመርከብ ግዥ ጋር ተያይዞ በእነ ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ላይ በተመሰረተው ክስ ሁለት ምስክሮች ውድቅ ተደረጉ

ዋዜማ ራዲዮ- የግዥ መመርያን በመተላለፍ እና የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከተቋቋመበት አላማ ውጭ 2 የንግድ መርከቦችን በመግዛት ከ544 ሚሊዮን ብር በላይ በህዝብ እና በመንግበስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ሲል…

የግዮን ሆቴል ግቢ ውስጥ የተወሰነው መሬት ለቴዎድሮስ ተሾመ በጨረታ ተከራየ

ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት በስሩ ሲያስተዳድራቸው ከነበሩ የልማት ድርጅቶች መካከል በተለያየ ዙር ጨረታ እያወጣ ለግሉ ዘርፍ እያስተላለፈ ቢቆይም የግዮን ሆቴልን ለመሸጥ ያወጣው ተደጋጋሚ ጨረታ ግን ስኬታማ ሳይሆን ቀርቷል።ሆቴሉን ለመሸጥ ከጫፍ የተደረሰባቸው…

የሜቴክ የቀድሞ ሀላፊዎች የዐቃቤ ህግን ማስረጃ እንዲከላከሉ ተበየነባቸው

ዋዜማ ራዲዮ- በትራክተር ግዥ ለደረሰ የ319.4 ሚሊየን ብር ኪሳራ ክስ የተመሰረተባቸው ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው እና ሌሎች የሜቴክ ባለስልጣናት የአቃቤ ህግን ማስረጃ እንዲከላከሉ ተበየነ፡፡ የ57 አመቱ የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን…