Tag: Diplomacy

በአሜሪካ እና በአውሮፓ ኅብረት ውስጥ የኢትዮጵያ ጉዳይ አወዛጋቢ እየሆነ ነው

ዋዜማ- የኢትዮጵያ የፖለቲካ ቀውስ፣ እየተባባሰ የመጣው ግጭትና የሰብዓዊ መብት ይዞታ በአሜሪካ እና በአውሮፓ ኅብረት ውስጥ፣ የተካረረ የሀሳብ ልዩነት ማስከተል መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ካሰባሰበችው መረጃ ለመረዳት ችላለች።  የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ…

ኤርትራ በኢትዮጵያ ያላትን የዲፕሎማሲ ውክልና ከአምባሳደር ወደ ጉዳይ አስፈጻሚ ዝቅ አደረገች

ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ በኢትዮጵያ ላላት ኢምባሲ በኢምባሲው ለረጅም ጊዜ በከፍተኛ ዲፕሎማትነት ያገለገሉትን ቢንያም በርሄን ጉዳይ አስፈጻሚ አድርጋ መሾሟን ይፋ አድርጋለች።  ጉዳይ አስፈጻሚ ቢኒያም የሹመት ደብዳቤያቸውን በዚህ ሳምንት ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ…

መንግስት በመቶዎች የሚቆጠሩ የዲፕሎማቲክ ሰራተኞች ወደ ሀገርቤት እንዲመለሱ ጠራ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት በበርካታ ሀገራት ያሉ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች የሚሰሩ ሰራተኞች ወደ ሀገር ቤት እንዲመለሱ ማዘዙን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች አረጋግጣላች። ባለፉት ቀናት ከአራት መቶ በላይ ደብዳቤዎች ተፅፈው በተለያዩ…

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ምክክር እንዲደረግ ጠየቁ

ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ (ረቡዕ) ማምሻውን ከዋይት ሐውስ በወጣው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መግለጫ የኢትዮጵያን አንድነት ለመጠበቅና ሀገሪቱን ወደመረጋጋት ለመመለስ ሁሉን አሳታፊ የፖለቲካ ምክክር አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል። በትግራይ የሚደረገው ጦርነት ያስከተለው…

በሕዝባዊ አመፁ ወቅት የደህንነት መስሪያ ቤቱ አለቆች ግዙፍ ህገወጥ ንግድ ላይ ነበሩ

ሀገሪቱ በከፍተኛ የፖለቲካና የፀጥታ ቀውስ ውስጥ ገብታ ህዝባዊ አመፅ በበረታበት ወቅት የደህንነት መስሪያቤቱ ሹማምንት በውጪ ሀገር ካሉ የዲፕሎማቲክ ሰራተኞች ጋር በመመሳጠር አድንዛዥ ዕፅን ጨምሮ ከፍ ባለ ህገወጥ ንግድ ላይ ተሰማርተው…

የዩናይትድ ስቴትስና የሲውዲን ባለስልጣናት ወደ አዲስ አበባ እያመሩ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የዩናይትድስቴትስ የውጪ ጉዳይ መስሪያቤት የአፍሪቃ ጉዳዮች ረዳት ሀላፊ ቲቦር ናጊ እና የሲውዲን የልማት ትብብር (SIDA)  ዳይሬክተር ካሪን ዩምቲን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ወደ አዲስ አበባ ያመራሉ። የአሜሪካው ቲቦር…

ኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት አዲስ አምባሳደር ሰየመች

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት ላለፉት ሰባት ዓመታት በመንግስታቱ ድርጅት ተጠሪ የነበሩትን ዶ/ር ተቀዳ አለሙን በማንሳት አምባሳደር ታዬ ዐፅቀስላሴን መመደቡን አስታወቀ። የውጪጉዳይ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠልን የረጅም ዘመን የዲፕሎማሲ አገልግሎት ያላቸው ዶ/ር ተቀዳ…

የጀርመኗ መሪ በወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ከጠ/ሚ/ር ሀይለማርያም ጋር በስልክ ተወያዩ

ዋዜማ ራዲዮ-የጀርመኗ መሪ አንጀላ ማርከል በኢትዮጵያ የሚካሄደው የፖለቲካ ማሻሻያ እንዲፋጠን ጠየቁ። የእስረኞች መፈታትን አወድሰዋል። የጀርመን የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ምንጮች እንደነገሩን አንጀላ ማርኬል ከጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት የስልክ…

የጀርመን ቻንስለር አንጌላ ሜርክል ከሰሞኑ ወደ አዲስ አበባ ያቀናሉ

ዋዜማ ራዲዮ- በአውሮፓ ከፍተኛ ተደማጭነት ያላቸው የጀርመን መራሔተ መንግስት አንጌላ ሜርክል በፖለቲካዊ ቀውስ እየታመሰች ወደምትገኘው ኢትዮጵያ ሊጓዙ ነው፡፡ ቻንሰለሯ ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱት የመስከረም 30 (ኦክቶበር 10) ሲሆን በአዲስ አበባ ሰባት…