አባዱላ በአዲስ ክልላዊ ሃላፊነት መቀጠላቸው እየተነገረ ነው
ዋዜማ ራዲዮ- ለኦህዴድ ካድሬዎች እንኳ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የሰነበተው የአቶ አባዱላ የሥልጣን መልቀቅ ጥያቄ እያነጋገረ ነው፡፡ ለፓርቲው ቅርብ ነን የሚሉ ሰዎች የአባዱላን ‹‹ድንገተኛ›› እርምጃ በጥልቅ ታስቦበት የተደረገና አዲሱ የኦህዴድ አመራር…
ዋዜማ ራዲዮ- ለኦህዴድ ካድሬዎች እንኳ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የሰነበተው የአቶ አባዱላ የሥልጣን መልቀቅ ጥያቄ እያነጋገረ ነው፡፡ ለፓርቲው ቅርብ ነን የሚሉ ሰዎች የአባዱላን ‹‹ድንገተኛ›› እርምጃ በጥልቅ ታስቦበት የተደረገና አዲሱ የኦህዴድ አመራር…
ዋዜማ ራዲዮ-በሰላማዊ መንገድ በሀገር ቤት እንታገላለን ብለው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከመኖራቸው ያለመኖራቸው ይበጃል በሚል የሚከራከሩ አሉ። የለም የሀገር ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎች ወሳኝ ሚና አላቸው፣ አሁን በራሳቸው ውስጣዊና ገዥው ፓርቲ በደነቀረው…
ዋዜማ ራዲዮ- አልጀዚራ በአዲስ አበባ ቢሮውን መክፈቱ ለአፍሪቃ ህብረት ጉዳዮች ትኩረት ለመስጠት አቅዶ ነው የሚለው መከራከሪያ ሞኛ-ሞኝነት ይመስላል። ይልቁንም የሰሞኑ የአልጀዚራ ዘገባዎችን ላየ ምስጢሩ ይገለፅለታል። ኤርትራዊው የአልጀዚራ የአዲስ አበባ ቢሮ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት የኦሮሞ ህዝብ አመታዊ የኢሬቻ አከባበርን በተመለከት ከክልሉ የፀጥታ ሀይሎች ጋር የጋራ ዕቅድ ነደፈ። የኦሮሞ አክቲቪስቶችና አድመኛ ወጣቶች በበኩላቸው በበዓሉ ወቅት በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻቸው ድምፃቸውን ለማሰማት እየተሰናዱ ነው።…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ የአሜሪካ የሰለላ ተቋም አንዱ የሆነው ናሽናል ስኩሪቲ ኤጀንሲ (NSA) ላለፉት አስራ አምስት አመታት ከኢትዮዽያ ጋር ባደረገው ስምምነት የድምፅ ግንኙነትን ለመጥለፍ የሚረዱ ዘመናዊ መሳሪያዎችን በማስታጠቅ በጋራ ሲሰራ መቆየቱ…
[ዋዜማ ራዲዮ] በ2009 ኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ የኦሮሞ ባህላዊ ልብስ የለበሱ የደህንነት ሰዎች ወደ ህዝቡ በዘፈቀደ ሲተኩሱ እንደነበረ እማኞችን ጠቅሶ አለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ሂውማን ራይትስ ዎች በሪፖረቱ አጋለጠ።…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ እየተፈፀመ ላለው ብሄርን ያማከለ ግጭት ከወቅታዊ ጉዳዮች በዘለለ ተቋማዊና ህገመንግስታዊ መደላድል እንዲያገገኝ ያደረጉ ምክንያቶች አሉ። አሁን በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል መንግስታት መካከል የተለኮሰው ግጭት ያለፉትን ሶስት አመታት አንካሳ…
ባለ ‹‹4 መኝታ ቤቶች›› ተገንብተዋል የተባለው ሐሰት ነው ዋዜማ ራዲዮ- በ40/60 ልማት ላይ የተሳተፉና ለዋዜማ ዘጋቢ የሚያውቁትን መረጃ ያቀበሉ አንድ የንግድ ባንክ የግንባታ ክትትል ባለሞያ ውል የማይፈጸሙባቸው 324 ‹‹ባለ 4-መኝታ…
ዋዜማ ራዲዮ፡ የሶማሊያ መንግስት በቅርቡ ለኢትዮጵያ ተላልፎ የተሰጠው የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) አመራር አብዱከሪም ሼክ ሙሴ የአሸባሪ ድርጅት አባል ነው ሲል ወነጀለ። የሶማሊያ መንግስት ካቢኔ በጉዳዩ ላይ ከህዝብ የደረሰበትን…
ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በቅርቡ የተደረገውን ቤት የመቀመጥ አድማ ጨምሮ በኦሮሚያ ወጣቶች በአፋኙ ስርዓት ላይ የሚያደርጉትን ትግል ከፊት ሆኜ እየመራሁት ነው ሲል አስታወቀ። ድርጅቱ በኤርትራ አስመራ ለአስር ቀናት ያደረገውን…