Category: Current Affairs

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መሪዎች በቀጣይ ሚናቸው ላይ መረጃ የላቸውም

ዋዜማ ራዲዮ- ከቀናት በፊት በመንግስት ድጋፍ ከትግራይ ክልል በየብስ ትራንስፖርት ተጓጉዘው አዲስ አበባ የደረሱት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መካከለኛና ከፍተኛ አመራሮች ቀጣይ ዕጣ ፈንታቸውን ለመወሰን ከፌደራሉ መንግስት ምላሽ እየተጠባበቁ ነው።…

ኢትዮጵያ ከነዕዳው የተሽከመችው የዓባይ ተፋሰሰ ሀገራት የትብብር ተቋም

ዋዜማ ራዲዮ- የዓባይ (ናይል) ተፋሰስ ሀገሮች የትብብር ማዕቀፍ ካሉት ሶስት የቴክኒክና የፕሮጀክት ቢሮዎች መካከል አንዱ የምስራቅ ናይል የቴክኒክ ቀጠናዊ ጽህፈት ቤት (ENTRO) በኢትዮጵያ ይገኛል። ይህ ጽህፈት ቤት የኤሌክትሪክ ሀይል መሸጥን…

የአዲስ አበባ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ መሬት መስጠት አቋረጠ

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ በከተማዋ ለተለያዩ ጉዳዮች ለሚቀርብለት የመሬት ጥያቄ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን ገልጿል። ቢሮው ለተቋሙ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ይህንኑ ውሳኔውን በማስታወቂያ አሳውቋል። በማስታወቂያው ላይም…

ልማት ባንክ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ተበድሮ ያልከፈለውን ሌላ የቱርክ ኩባንያን ተረክቦ ማስተዳደር ጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ተበድሮ ብድሩን በአግባቡ መክፈል ያልቻለው በቱርካውያን ባለቤትነት የተመሰረተውን ኢቱር ቴክስታይል ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርን ተረክቦ ማስተዳደር ጀመረ። ዋዜማ ራዲዮ እንዳረጋገጠችው የኢትዮጵያ…

ጦርነትና ግጭት ያረበበበት ምርጫ ምን ያተርፍልናል?

የፖለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳ ንፅፅር ሪፖርትን እዚህ ማንበብ ይችላሉ– CLICK በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም የሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን የዴሞክራሲ ልምምድ አንድም ወደተሻለ አልያም ወደባሰ ምስቅልቅል ሊወስደው ይችል ይሆናል፡፡ ምርጫው የሚካሄደው በትግራይ…

አስመራ ሆልዲንግስ፣ በላይነህ ክንዴና ሌሎችም በአዲስ አበባ ለኢንቨስትመንት መሬት ሊወስዱ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ስራዎች ለመሰማራት አቶ በላይነህ ክንዴን ጨምሮ የተለያዩ ባለሀብቶች ሰፋፊ መሬት እንደተዘጋጀላቸው ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። ዋዜማ የተመለከተችው የ16 ኩባንያዎችና ግለሰቦች የኢንቨስትመንት መሬት ጥያቄ…

የአፋር ክልል በትግራይ ክልል ተወስዶብኝ ነበር ያለውን አንድ ቀበሌ “መልሼ ማስተዳደር ጀምሬያለሁ” አለ

ዋዜማ ራዲዮ- የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሁን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት “በሽብርተኝነት” የተፈረጀው ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) የትግራይ ክልልን ያስተዳድር በነበረባቸው ያለፉት ሶስት አስርት ዓመታት “ያለ አግባብ ተወስዶብኝ ነበር”…

በአዲስ አበባ የኮቪድ መከላከያዎችን ተግባራዊ ያላደረጉ 167 ሺ 4መቶ ያህል ስዎች በፖሊስ ተይዘዋል

ዋዜማ ሬዲዮ- የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለቆጣጠር የወጣው መመርያ ቁጥር 30/2013 ከመስከረም 25 2013 ዓም ጀምሮ እየተተገበረ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በርካታ አንቀፆችን በያዘው በዚህ መመርያ የኮቪድ 19 ቫይረስ ስርጭት መከላከያ…

የሕዳሴውን ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት አሁን በሾፌሮች ትከሻ ላይ ወድቋል

የዋዜማ ራዲዮ- የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ምዕራፍ የውሃ ሙሌት ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል የሲሚንቶና ሌሎች የግንባታ ቁሳቁሶችን በወቅቱ ለማድረስ ብርቱ የትራንስፖርት ችግር መከሰቱን ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የትራንስፖርት አገልግሎቱን…

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ምክክር እንዲደረግ ጠየቁ

ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ (ረቡዕ) ማምሻውን ከዋይት ሐውስ በወጣው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መግለጫ የኢትዮጵያን አንድነት ለመጠበቅና ሀገሪቱን ወደመረጋጋት ለመመለስ ሁሉን አሳታፊ የፖለቲካ ምክክር አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል። በትግራይ የሚደረገው ጦርነት ያስከተለው…