Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
ዋዜማ ራዲዮ- የዘመናዊ ዉትድርና አባት በመባል የሚሞካሹት ሜጀር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሉ የሥራና የሕይወት ዘመንን የሚተርክ መጽሐፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ዉሏል፡፡ ፀሐፊው አቶ ዓለምነህ ረጋሳ ሲኾኑ በቀድሞው የባህል ሚኒስቴር የሥነ ጽሑፍ አደራጅ ኾነው ከመሥራታቸው በላይ በርካታ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ -The Life and Times of Menelik II በሚል ርዕስ እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ1961 ተጀምሮ በ1975 የተጠናቀቀውና በአሜሪካዊው ሀሮልድ ጂ ማርከስ ተጽፎ የነበረው መጽሐፍ በዚህ ሳምንት መግቢያ ላይ ወደ አማርኛ ተመልሶ ለአንባቢዎች ቀርቧል፡፡
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የደራሲና ሐያሲ አለማየሁ ገላጋይ አዲስ የልቦለድ ሥራ ዛሬ ረፋድ ላይ (ረቡዕ) ለአንባቢ ደርሷል፡፡ “በፍቅር ሥም” የሚል ርዕስ የተሰጠው ይህ ሥራው መታሰቢያ የተደረገው “በሕይወትና በጥበብ ጉዞ ሞት መነጠልን እስኪያሳርፍ ድረስ” አብረውት ለነበሩት ለሀያሲ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- እውቁ የፖለቲካ ተንታኝና ምሁር ክርስቶፈር ክላሀም በኢትዮጵያና በምስራቅ አፍሪቃ ጉዳይ ላይ ያተኮረ አዲስ መፅሀፍ ፃፉ። የአፍሪቃ ቀንድ፤ ሀገር ግንባታና ውድቀት The Horn of Africa: State Formation and Decay የሚል ርዕስ የተሰጠው መፅሀፍ
Read Moreባሕርዳርና ጎንደር እስከ 650 ብር ይሸጣል ዋዜማ ራዲዮ- የአቶ ኤርሚያስ ለገሠ ሁለተኛ ሥራ የኾነው የመለስ ልቃቂት የተሰኘው መጽሐፍ በአገር ቤት ገበያው ደርቶለታል፡፡ ለአንድ ቅጂ ከ450 እስከ 580 ብር ይጠየቅበታል፡፡ ይህ ታዲያ በአዲስ አበባና አካባቢዋ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- መጻሕፍትን ጨምሮ ልዩ ልዩ የሕትመት ዉጤቶችን ለማሳተም ማተሚያ ቤቶች ፍቃደኛ ሊሆኑ ባለመቻላቸው ሙሉ ክረምቱን መነቃቃትና እምርታን እያሳየ የነበረው የሕትመት ዘርፍ መቀጨጭ ይዟል ይላሉ በዘርፉ የተሰማሩ ግለሰቦች፡፡ አንዳንድ ደራሲዎች በተለይ ረቂቅ ሥራዎቻቸውን ወደ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ-ቼምበር ማተሚያ ቤት የታተመና የጊዮርጊስ ቢራ ስፖንሰር ያደረገው የመለስ ግለታሪክን የሚያወሳ መጽሐፍ ዛሬ ረፋዱ ላይ ለአንባቢ ቀርቧል፡፡ የመጽሐፉ ዋጋ አንድ መቶ ብር ሲሆን የገጹ ብዛት ግን 189 ብቻ ነው፡፡ ደራሲው ደግሞ መምህር መኮንን
Read Moreዋዜማ ራዲዮ-በክረምት ወትሮም አንባቢ ይበረክታል፡፡ አንባቢ መበርከቱን የሚያውቁ ሁሉ ሥራዎቻቸውን ለአንባቢ የሚያቀርቡት ከግንቦት አጋማሽ እስከ ነሐሴ ባሉት ወራት ነው፡፡ ከወዲያኛው ሳምንት ወዲህ ብቻ በርከት ያሉ ጠቃሚ መጻሕፍት ለገበያ ቀርበዋል፡፡ አንዳንዶቹን በወፍ በረር ከዚህ እንደሚከተለው
Read Moreአቶ ገብረዋሕድ በአጠቃላይ በስርዓቱ ዉስጥ አብረዋቸው ስለቆዩት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የሐብት መጠን ሲዘረዝሩ ይቆዩና ‹‹እኔ መቼ ሙስና አሳሰረኝ፡፡ የማይሆን ክር ባልመዝ ኖሮ ጫፌን የሚነካኝ እንዳልነበረ ከእኔ በላይ የሚያውቅ አልነበረም፡፡›› ሲሉ በቁጭት እንደሚናገሩ ጽፏል፡፡ የዉብሸት ታዬ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- በሐዲስ ዓለማየሁ ወራሾች ፍቃድና በሜጋ አሳታሚና አከፋፋይ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አሳታሚነት ነው ‹‹ፍቅር እስከ መቃብር›› ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ የኅትመት ብርሃን ያገኘው፡፡ ሜጋ ከ2004 ጀምሮ በተከታታይ ባሉ ዓመታት መጽሐፉን በ10ሺ ቅጂ በየዓመቱ
Read More