“ነገራችን ሁሉ የምቧይ ካብ የምቧይ ካብ” የሚለው ማስጠንቀቂያ አዘል ግጥሙ በእዝነ ኅሊናችን ሁሌም የሚያቃጭለው ዮፍታሔ ንጉሤ በቅርቡ በወጣ አንድ መጽሐፍ ተዘክሯል። ይኽን በዮሐንስ አድማሱ ጸሐፊነት እና በዶ/ር ዮናስ አድማሱ አሰናኝነት የታተመ መጽሐፍ፤ የምዕራፍ አንድ ዝግጅታችን የመጀመሪያ መጽሐፍ አድርገን አቅርበነዋል። መዝገቡ ሃይሉ አሰናድቶታል።
ዋዜማ ሬዲዮ!
http://wazemaradio.com/wp-content/uploads/2015/05/Chapter-one-June-1.mp3
Book Review: ሐማ ቱማ፡ የሶሻሊስቱ ጠንቁዋይ ጉዳይ
የዓባይ ዉሀ……
Your email address will not be published. Required fields are marked *