Tag: UNSC

የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቀብ አራዘመ

ዋዜማ ራዲዮ- የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቀብ አራዘመ። ማክሰኞ (November 14) ባደረገው ስብሰባው የፀጥታው ምክር ቤት ከስምንት አመት በፊት በኤርትራ ላይ የጣለውን የጦር መሳሪያ ማዕቀብ አራዝሟል።…

ኤርትራ ለሀያላኑ ሀገራት መሪዎች የአቤቱታ ደብዳቤ ፃፈች

ዋዜማ ራዲዮ- የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት የኢትዮዽያና ኤርትራ የድንበር ውዝግብን ለመፍታት ስለለገመ የሀያላኑ ሀገራት መሪዎች ጫና እንዲያደርጉ የሚያሳስብ ደብዳቤ ለየሀገራቱ ልከዋል። ለዩናይትድ ስቴትስ ለእንግሊዝ…

ኤርትራን ማን ይታደጋታል?

የመንግስታቱ ድርጅት አጣሪ ኮምሽን በኤርትራ ላለፉት ሀያ አምስት አመታት ለተፈፀመው የሰብዓዊ መብት ረገጣ የሀገሪቱ መሪዎች በዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው ሊታይ ይገባል ሲል ምክረ ሀሳብ አቅርቧል። ኤርትራ ሪፖርቱን በጥብቃ አውግዛ…

የግብፅ ወደ ፀጥታው ምክር ቤት አባልነት መቀላቀልና የህዳሴው ግድብ ንትርክ

  ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መስራች ብትሆንም ከድርጅቱ ምስረታ አንስቶ የፀጥታው ምክር ቤት ጊዚያዊ አባል የሆነችው ሁለት ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ከ1967 እስከ 1968 እና ከ1989 እስከ 1990 ዓ.ም ድረስ ብቻ፡፡…