ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞቹን በተነ
ዋዜማ- ወደ ምርት ስራ ይመለሳል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ፣ ከ6 መቶ በላይ የሚሆኑ ቋሚ ሠራተኞቹን ወደ ሌሎች አምስት ስኳር ፋብሪካዎች መበተኑንና ከሠራተኞቹ ጋር የገባውን ውል ማፍረሱን ዋዜማ…
ዋዜማ- ወደ ምርት ስራ ይመለሳል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ፣ ከ6 መቶ በላይ የሚሆኑ ቋሚ ሠራተኞቹን ወደ ሌሎች አምስት ስኳር ፋብሪካዎች መበተኑንና ከሠራተኞቹ ጋር የገባውን ውል ማፍረሱን ዋዜማ…
ዋዜማ- ኢትዮጵያ ካሏት ስምንት ስኳር ፋብሪካዎች በምርት ሥራ ላይ ያለው አንድ የስኳር ፋብሪካ ብቻ መሆኑን ዋዜማ ከየፋብሪካዎቹ ካሰባሰበቻቸው መረጃዎች መረዳት ችላለች። ከስምንቱ ስኳር ፋብሪካዎች መካከል በምርት ሥራ ላይ ያለው ወንጂ…