በኦሮሚያ በምስራቅ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞኖች መንግስትም ታጣቂዎችም አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረጉነው፣ነዋሪዎች ተቸግረናል ብለዋል
ዋዜማ – በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች የሚኖሩ አርሶ አደሮች እና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች በጸጥታ ቀውስ እና በአስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ስጋት (አፈሳ) ውስጥ እንደሚገኙ ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ…
ዋዜማ – በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች የሚኖሩ አርሶ አደሮች እና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች በጸጥታ ቀውስ እና በአስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ስጋት (አፈሳ) ውስጥ እንደሚገኙ ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ…
ማረጋገጫ የማይሰጣቸው ከተሞች ተለይተዋል ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ በክልሉ ያሉ ሕገወጥ ወይም በተለምዶ “ጨረቃ ቤት” ተብለው የሚታወቁ ካርታ እና ፕላን የሌላቸውን ቤቶች ባሉበት ሕጋዊ ሊያደርግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ሊሰጥ…
ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል አዲስ በተዋቀረው ሸገር ከተማ መነ አቢቹና ሱሉልታ ክፍላተ ከተሞች፣ ለኮሪደር ልማት ተብሎ ከአስፋልት ዳር ግራና ቀኝ ያሉ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ያለምንም ካሳና ተለዋጭ እየፈረሱ በመሆኑ ከፍተኛ ስጋት…
ዋዜማ- ከትራፊክ ፖሊስ ክስ ቅጣት ጋር ለኦሮሚያ ሚሊሻ መዋቅር ድጋፍ በሚል ተጨማሪ 5 መቶ ብር በግዳጅ እንድንከፍል እየተገደድን ነው ሲሉ የተለያዩ አሽከርካሪዎች ቅሬታቸውን ለዋዜማ ተናግረዋል። ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወደ አዲስ…
ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ከእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር ጋር ተዳብለው በሚመጡ ሌሎች ክፍያዎች ከአቅም በላይ ለሆነ ወጪ መዳረጋቸውን ዋዜማ ያነጋገረቻቸው አርሶ አደሮች ተናገሩ። አንድ የእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር መሬቱ መጠኑ ምንም…
ዋዜማ- የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የዞን አደረጃጀቱን መልሶ ለማዋቀርና ስያሜውንም ለመቀየር የሚያስችለው ጥናትና ውይይት እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የዚህ የአስተዳደራዊ መዋቅር ማሻሻያ አንድ አካል የሆነው የወረዳና ቀበሌ አደረጃጀት…
ዋዜማ- የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ መስከረም ዲባባ ተፈርሞ ሰኔ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ መሰረት የገቢ ታሪፍ ክፍያ መክፈል ግዴታ መሆኑን ይጠቅሳል። ዋዜማ የተመለከተችው 32…
ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ‘’ጋቸነ ሲርና’’ ወይም የሥርዓት ዘብ በሚል በበርካታ አካባቢዎች ነዋሪዎች “በግዳጅ” ወታደራዊ ሥልጠና እንዲወስዱ እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን…
ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማ ዛሬ ረቡዕ ሰኔ 26/2016 ዓ.ም አሮሬቲ እና ቶርበን ኦቦ ቀበሌዎች በነዋሪዎች ከተቀሰቀሰ ተቃውሞ ጋር ተያይዞ ከመንግሥት ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት፣ የ 7 ሰዎች…
ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ስድስት ወረዳዎች የተከሰተው ድርቅ ያስከተለው ረሃብ በበርካታ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊ ችግር እያስከተለ ስለመሆኑ ዋዜማ ከእነዚሁ ወረዳዎች ያሰባሰበቻቸው መረጃዎች አመልክተዋል። የምሥራቅ ሐረርጌው ድርቅ ከተከሰተባቸው…