Tag: CSO

ሚኒስትሩ በቅርቡ “አስቸኳይ የሰላም ጥሪ” ያወጡትን ሲቪል ማኅበራት አስጠነቀቁ

ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚንስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) የሲቪል ማህበራት ተወካዮችን አርብ ዕለት ሰብስበው በሰጡት ማብራሪያ መንግስት የሲቪል ማህበራቱ  ያወጡት መግለጫ  ስህተት  ነው ብሎ እንደሚያምንና…

“ተላላፊ በሽታ” ያለበትን የውጭ ዜጋ በኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች መቅጠር የሚከለክል ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

ከሕፃናት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ላለው ሥራ የውጪ ሀገር ዜጎች  መቅጠር አይቻልም ዋዜማ ራዲዮ- የውጪ ሀገር ዜጎች ኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች  (መንግስትታዊ ያልሆነ ድርጅት) ውስጥ ለመቀጠር መንግስት አዳዲስ መስፈርቶች…