Tag: Addis Ababa

የደመወዝ ጭማሪው ይዘገያል ! ለምን?

ዋዜማ- መንግሥት ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ያለው የመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ ጭማሪ፣ በዚህ ወር ተግባራዊ አለመሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ መንግሥት ሠራተኞች በተወሰኑ ወረዳዎች ከሲቪል ሰርቪስ ቢሮ…

የኦሮሚያ አርሶ አደሮች ከመሬት ግብር በተጨማሪ ከሃያ በላይ ክፍያዎች ይከፍላሉ

ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ከእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር ጋር ተዳብለው በሚመጡ ሌሎች ክፍያዎች ከአቅም በላይ ለሆነ ወጪ መዳረጋቸውን ዋዜማ ያነጋገረቻቸው አርሶ አደሮች ተናገሩ። አንድ የእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር መሬቱ መጠኑ ምንም…

በአዲስ አበባ ለተማሪዎች ምገባ 9 ብር የበጀት ጭማሪ ተደረገ

ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ለሚያካሂደው የተማሪዎች ምገባ ለአንድ ተማሪ በቀን 23 ብር የነበረውን የምግብ በጀት ዘንድሮ ወደ 32 ብር ከፍ ማድረጉን ዋዜማ ተረድታለች።  አስተዳደሩ የዋጋ ማሻሻያ…

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ (1942-2017 ዓ.ም.)

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ግማሽ ህይወታቸውን በፖለቲካ ትግል ያሳለፉ ናቸው። የበየነ የሰላማዊ ትግል መርህ ከበርካቶች ክብርን እንዳስገኘላቸው ሁሉ አብዝቶ “መለሳለሳቸውን” ያልወደዱላቸው ተቺዎች ነበሯቸው። በ1997 ዓ.ም. በነበረው የፖለቲካ ውጥረት ከፊት ረድፍ ተሰልፈው…

በ28 ቢሊየን ብር ካፒታል የፓርኮች  ኮርፖሬሽን ተቋቋመ

ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ፓርኮች በፌደራልና በከተማ አስተዳደሩ ስር ተለይተው እንዲተዳደሩ የሚስችል አዲስ ደንብ ስራ ላይ ውሏል። ለዚህም እንዲረዳ ሁለት ኮርፖሬሽኖች ተቋቁመዋል።  በፌደራል ደረጃ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ስር…

በተሽከርካሪ የሚደረስ የአካል ጉዳትና የሞት አደጋ የካሳ መጠን ወደ 250ሺ ብር ከፍ ተደረገ

ዋዜማ- በ 5 እጥፍ ጭማሪ የተደረገበት አዲሱ የሶስተኛ ወገን የተሸከርካሪ መድን ፖሊሲ ከነሀሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ተፈጻሚ በማድረግ በሰው ላይ የሚደርስ የሞት እና የአካል ጉዳት በፊት ከነበረው 40ሺ…

በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ለመቀጠር እስከ አንድ ሚሊየን ብር እጅ መንሻ እየተጠየቀ ነው

ዋዜማ- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስር ባሉ የአዲስ አበባ ከተማ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት ሥራ ለመቀጠር እንደየደረጃው ከ 3 መቶ ሺሕ እስከ 1 ሚሊዮን ብር እጅ መንሻ ክፍያ እንደሚጠየቅ ዋዜማ…

የአለም የገንዘብ ድርጅት(IMF) 3.4 ቢሊየን ዶላር ብድር ፈቀደ ፤ የዓለም ባንክም ብድር ዛሬ ይፋ ይደረጋል

ዋዜማ- የአለም የገንዘብ ድርጅት ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ለኢትዮጵያ 3.4 ቢሊየን ዶላር ብድር አፀደቀ። ላለፉት አምስት ዓመታት ሲጓተት የነበረው ይህ ብድር የተፈቀደው ለሶስት አመታት ያህል በመንግስትና በአበዳሪዎች መካከል ዘለግ ያለ ድርድር…

የብር የውጭ ምንዛሬ ተመን የመጨረሻዎቹ ሰዐታት

በአንዴ መዳከም ? ወይንስ ለገበያ መተው ? ዋዜማ- የኢትዮጵያ የብር  የውጭ ምንዛሬ ተመን የመዳከሙ(Devaluation) ወይንም ሌላ አማራጭ እርምጃ የመወሰዱ ነገር በእጅጉ መቃረቡን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮቿ መረዳት ችላለች።በተለይ ከሰሞኑ በዶላር የሚከፈላቸው…

ዘንባባ ዛፍ መግጨት እስከ 300ሺ ብር ያስቀጣል፣ የከረሜላ ሽፋን መጣልስ? 

ዋዜማ- የከተማ ማስዋብና የኮሪደር ልማት ግንባታን ተከትሎ የአዲስ አበባ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ቅጣቶችን አሻሽሎ ማውጣቱንና ይህን የሚያስፈፅሙ ስድስት ሺህ ደንብ አስከባሪዎችን ማሰማራቱን ዋዜማ ተረድታለች።  በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር…