Tag: adama

በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማን ለይቶ “የሕዝብ ቆጠራ” ማድረግ ለምን አስፈለገ? 

የአዳማ ከተማ አስተዳደር በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥቶናል ዋዜማ- ከሰሞኑ በኦሮምያ ክልላዊ መንግስት በአዳማ ከተማ አስተዳደር የ”ህዝብ ቆጠራ ” የሚል ስያሜ የተሰጠው የነዋሪችዎን መረጃን የመሰብሰብ ስራ በበርካቶች ዘንድ ግርታን መፍጠሩን ዋዜማ…