ጣምራ ዜግነትና አንድ ወቅት የተቋረጠው የ ሽግግር ፍትሕ የምክክሩ አጀንዳ ሆነው ውለዋል
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ዘጠነኛ ቀን ውሎ ለተመካካሪዎች ሙያዊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ስምንቱ “የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች” በሚመካከሩባቸው አጀንዳዎች ዙሪያ ጥናቶችን ባከናወኑ “ምሁራን” ማብራሪያ የተሰጣቸው ሲሆን፤ ይህ ማብራሪያ “ተመካካሪዎች” የምክክር አጀንዳዎችን…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ዘጠነኛ ቀን ውሎ ለተመካካሪዎች ሙያዊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ስምንቱ “የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች” በሚመካከሩባቸው አጀንዳዎች ዙሪያ ጥናቶችን ባከናወኑ “ምሁራን” ማብራሪያ የተሰጣቸው ሲሆን፤ ይህ ማብራሪያ “ተመካካሪዎች” የምክክር አጀንዳዎችን…
ዋዜማ- ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት በተፈጠረበት ትግራይ ክልል፤ ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። በሕወሓት እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፤…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንተኛ ቀን ውሎው በአጀንዳዎች ዙሪያ ”በጥቃቅን” ቡድን ደረጃ ሲካሄድ የቆይውን “ምክክር” አስቀጥሏል። በአጀንዳዎች ዙሪያ የሚካሄድና የመጀሪያ ምዕራፍ “ምክክር” የሆነው ይህ ሂደት የሦስት ቀናት የግዜ ዕቅድ የተያዘለት…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምምክር ጉባኤ ሰባተኛ ቀኑን ባስቆጠረበት ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ተመካካሪዎች በተመደቡበት አጀንዳ ዙሪያ 10 ተመካካሪዎችን በሚይዘው “ጥቃቅን” ቡድን ደረጃ የሁለተኛ ቀን “ምክክራቸውን” አከናውነዋል። ይህ የምክክር ሂደት ለሦስት…
ዋዜማ-ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስድስተኛ ቀኑ፣ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ “ምክክር” ማድረግ ጀምሯል። ጉባኤው ሐምሌ 08 ቀን፤ 2018 ዓ.ም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ካደረገ በኋላ፤ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን “ቴክኒካዊ” ባላቸው ጉዳዮች ምክንያት በአጀንዳዎቹ…
ዋዜማ- የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ያካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረግ ሳይጀምር ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። 4 ሺሕ ተሳታፊዎችን በስምንት ቡድኖች ከፋፍሎ ምክክሩን ለማከናወን ያቀደው ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ ከተሳታፊዎች…
በቀጣዮቹ ወራት አዳዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት፣ የሪል ስቴት፣ የትምባሆና አልኮል ቀረጥ ይጣላል ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግሥት በ2019 በጀት ዓመት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጪ ብድር ለመውሰድ ማቀዱንና እ.ኤ.አ ከሐምሌ ወር 2026 ጀምሮ…
ዋዜማ- ሐምሌ 08 ቀን፤ 2018 ዓ.ም በተካሄደ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት የተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ ይመክራል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን 4 ሺሕ እንደሚደርሱ የገለጻቸው ተመካካሪዎች በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ለመመካከር…
ዋዜማ- ዛሬ በአዲስ አበባ የተጀመረው ብሔራዊ ምክክር በተለያዩ የፖለቲካ ኃይሎች ዘንድ የተደበላለቁ ምላሾችን እያስተናገደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና መግባባትን ለመፍጠር ታሪካዊ ዕድል ይዞ ይመጣል የተባለለት የብሔራዊ ምክክር ጉባኤ፤ ጠቅላይ…
ዋዜማ- ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁት አባል ኮሚሽነር ፤ኮሚሽኑ ከተሾሙለት 11 ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ የሆኑት ብሌን ገብረመድኅን…