Category: Current Affairs

ቴድሮስ አድኃኖም እና ጌታቸው ረዳ በኃይለማርያም አዲሱ ካቢኔ ላይካተቱ ይችላሉ

ዋዜማ ራዲዮ- ሀገሪቱ ውስጥ የተነሳበትን ተቃውሞ በሀይል ለማኮላሸት የወሰነው ኢህአዴግ እየወሰደ ካለው መጠነ ሰፊ የአፈና እርምጃ በተጨማሪ የካቢኔ አባላት ሹም ሽር ለማድረግ ተሰናድቷል። የድርጅት አባል ያልሆኑ አዳዲስ ሚኒስትሮችን ጭምር ወደ…

ኢትዮጵያ ሆቴልና ዙርያው በአንድ ወር ጊዜ እንዲፈርስ ተወሰነ

ዋዜማ ራዲዮ-ከብሔራዊ ቴአትር ፊትለፊት የሚገኘውና ቀድሞ የበጎ አድራጎት ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ታሪካዊው ሕንጻን ለማፍረስ እንዲያስችል ተከራዮች በአንድ ወር ጊዜ ዉስጥ ለኪራይ ቤቶች አስተዳደር ቦታውን አስረክበው እንዲወጡ ታዘዋል፡፡ በርካታ ሱቆችና አገልግሎት…

የፊንፊኔ ደላላ- ካዛንቺስና አሜሪካን ግቢ ለሽያጭ ቀረቡ

ከሰሞኑ በአገሪቱ ያለውን አለመረጋጋት ተከትሎ የሊዝ ገበያ ጥንቡን ጥሏል እየተባለ መወራቱ ያናደዳቸው ኦቦ ድሪባ ሕዝቤን ያዝ እንግዲህ ያሉት ይመስላል፡፡ ይኸው ሜዳውይኸው ፈረሱ! (ለዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ! ገረመው እባላለሁ፡፡ እሳት…

ቱርኮቹ ቆዝመዋል! አዲስ አበባ ላይ ታድመዋል

ዋዜማ ራዲዮ- ለ7ኛ ጊዜ እየተካሄደ ያለው የግንባታ ዘርፍ ኢንዱስትሪ አውደ ርዕይ በግማሽ ሐዘንናና በሩብ የቢዝነስ ተስፋ ለአራት ቀናት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ የጎብኚዎች ቁጥር እንደቀድሞዎቹ ጊዜያት አመርቂ የሚባል አልሆነም፡፡ ሚሊንየም…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተነገረውም በላይ አፋኝና ግፈኛ ነው፣ አንዳንድ ጉዳዮችን እናንሳ

ዋዜማ ራዲዮ- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስፈጻሚ ኮማንድ ፖስት በርካታ ድንጋጌዎችንአውጥቷል፡፡ መመሪያውግንበህግ ባለሙያ የተዘጋጀ አይመስልም፡፡ ቋንቋውም ግልጽ አይደለም፡፡በጥድፊያ የተረቀቀ እና ግልጽነት የጎደላቸው በርካታ ጥቅል አንቀጾችን ያካተተ ነው፡፡ መመሪያው በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዝርዝር መመሪያ ምን ይላል?

ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የተቀጣጠለውን ሕዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ የኢሕአዴግ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ያወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈጸሚያ ዝርዝር መመሪያ ቅዳሜ ጥቅምት 5 ቀን 2ዐዐ9 ይፋ ሆኗል፡፡ ዳንኤል ድርሻ መንግስት ያወጣውን መግለጫ…

አሜሪካ በኢትዮጵያ የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በብርቱ ያሳስበኛል አለች

ዋዜማ ራዲዮ- አሜሪካ በኢትዮጵያ መንግስት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ መንግስት የሚወስዳቸው እርምጃዎች እንደሚያሳስባት አስታወቀች። ቀጥተኛ የሆነ ተፅዕኖ በመንግስት ላይ ስለማያሳድር ቢቀርም ቢመጣም ምንም አይነት የረባ ተፅእኖ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ህዝባዊ አመፁን ያቆመዋል?

ዋዜማ ራዲዮ- ቅዳሜ ዕለት የኢህአዴግ-መራሹ መንግስት ካቢኔ ተሰብስቦ በመላ ሀገሪቱ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጇል፡፡ በሃያ አምስት ዓመታት ውስጥ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲታወጅ ያሁኑ የመጀመሪያ መሆኑ ነው፡፡ በተለይ አዋጁ ጸንቶ የሚቆየው…

የኦሮሚያ ፖሊስ ትኩስ አመጾችን ለማስቆም ያለው ፍላጎት አነስተኛ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች እየተቀጣጠሉ ያሉ አመጾችን ለመቆጣጠር በሚደረገው ትግል የኦሮሚያ ፖሊስ ዝቅተኛ ተሳትፎና ተነሳሽነት እያነጋገረ ነው፡፡ ባለፉት ቀናት ብቻ አለምገናና ሰበታ አካባቢ በነበሩ መጠነ ሰፊ አመጾች አስራ ሁለት…