በጎንደር ታላቅ ፀረ አገዛዝ የተቃውሞ ስልፍ ተካሄደ
ዋዜማ ራዲዮ- ከሁለት ሳምንት በፊት ድንገት በተቀሰቀሰ ግጭት ውጥረት ላይ የሰነበተችው ጎንደር በዛሬው ዕለት እሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008 ሺህዎች የተሳተፉበት ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አስተናግዳለች፡፡ በትንሹ ለሶስት ሰዓት ያህል…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሁለት ሳምንት በፊት ድንገት በተቀሰቀሰ ግጭት ውጥረት ላይ የሰነበተችው ጎንደር በዛሬው ዕለት እሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008 ሺህዎች የተሳተፉበት ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አስተናግዳለች፡፡ በትንሹ ለሶስት ሰዓት ያህል…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው ፀረ አገዛዝ ህዝባዊ ተቃውሞና እያስከተለ ያለው ፖለቲካዊ ቀውስ አነጋጋሪ እንደሆነ ቀጥሏል። ህዝባዊ ተቃውሞዎቹ የራሳቸው የሆነ ሀገራዊም አካባቢያዊም ገፅታ አላቸው። በኦሮሚያ የተከሰተው ተቃውሞ…
አፍሪካን በመዋሃድ አንድ መንግስት የመመስረት ሃሳብ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ሆኖታል፡፡ በርግጥም አንድ የተባበረ አፍሪካ መንግስት ቢፈጠር በግዛት ስፋት ረገድ የዓለማችን ግዙፉ ሀገረ-መንግስት ይሆናል፡፡ አህጉሪቱ ግን አሁንም ውህደትን አስቸጋሪ በሚያደርጉ…
ዋዜማ ራዲዮ- የዓለም የእርቅና ሰላም ግብረሰናይ ድርጅት 16 ዓመት ዕድሜን አስቆጥሯል፡፡ ሐምሌ 16 ማለዳ በጣሊያን ኮሚኒት ትምህርት ቤት ባሕል አዳራሽ ምሑራንን በወቅቱ ጉዳይ ላይ ሊያወያይ ቀጠሮ ይዞ ነበር፡፡ ርዕሰ ጉዳይ…
ዋዜማ ራዲዮ- የጉለሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ይዞታ አስተዳደር ከፍተኛ ኃላፊ (ስማቸው የተሸሸገ) ከተቀጣባቸው የግድያ ሙከራ ያመለጡት በስራ ባልደረቦቻቸው ርብርብ ነው፡፡ አርብ ማለዳ እንደወትሮው በሥራ ገበታቸው ላይ የነበሩት ኃላፊው ያልጠበቁት ዱብዕዳ…
ዋዜማ ራዲዮ- በደቡብ ሱዳን የዲንቃ ጎሳ ተወላጁ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር እና የኑዌር ጎሳን የሚወክሉት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ሬክ ማቻር ብሄራዊ አንድነት ሽግግር መንግስት ከመሰረቱ በኋላም መተማመን እንደራቃቸው ነው፡፡ በድንገተኛው ግጭት…
ዋዜማ ራዲዮ- ትኩረቱን በምስራቃዊ አፍሪካ ላይ የሚያደርገው “ዲፌንድ ዲፌንደርስ” ለስደት ስለተዳረጉ የአካባቢው ሃገራት የመብት ተሟጋቾች ያካሄደውን ጥናት ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል፡፡ መቀመጫውን በካምፓላ ዑጋንዳ ያደረገው “ዲፌንድ ዲፌንደርስ” (ኢስት ኤንድ ሆርን አፍ…
ዋዜማ ራዲዮ- በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች እና በጎንደር ከተማ ነዋሪዎች መካከል ማክሰኞ ዕለት የተቀሰቀሰው ግጭት ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን መንግስት አምስት ሰዎች “በተባራሪ ጥይት” መገደላቸውን አምኗል። የመንግስት መስሪያ ቤቶች እና ሌሎች…
ዋዜማ ራዲዮ-በጎንደር ትናንት የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ በፌደራሉ መንግስት፣ የትግራይና የአማራ ክልል መንግስታት እንዲሁም የሀገሪቱ የደህንነት መስሪያቤት መካከል ከፍተኛ አለመግባባት ተከስቷል። የትግራይ ክልል በአንድ ብሄር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ተከፍቷል ሲል ከሷል። የአማራ…
ዋዜማ ራዲዮ- የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሁ ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ኡጋንዳን እና ሩዋንዳን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሁ ከጎበኟቸው አራት ሀገሮች ጋር እስራኤል ባንድ ሆነ በሌላ መልኩ ታሪካዊ ትስስር…