Category: Current Affairs

ከሲዳማ የክልልነት ጥያቄና ህዝበ ውሳኔ ጋር ተያይዞ የሚጠበቁ አወዛጋቢ ጉዳዮች

ደኢህዴን በሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ ዙሪያ ያወጣው ግልፅነት የጎደለው መግለጫ ውዝግቡ ገና ከመቋጫው እንዳልደረሰ ጠቋሚ ነው። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ውጥረቱን ረገብ ያደረገና ህዝበ ውሳኔ ለማድረግ የሚቻልበትን ሁኔታ ያብራራ ምላሽ ሰጥቷል።…

በጌታቸው አሰፋ መዝገብ የሚቀርቡ ምስክሮች ጉዳይ ፍርድቤትና አቃቤ ህግ አልተግባቡም

በእነ ጌታቸው አሰፋ መዝገብ ጥበቃ ስለሚደርላቸው 29 ምስክሮች ፍርድ ቤቱ የሰጠው ትዕዛዝ ከአዋጁ ውጭ በመሆኑ ማስፈፀም እንደማይችል አቃቤ ህግ ገለፀ፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ሀላፊ…

የአዲስ አበባ አስተዳደር የስልጣን ዘመንን ለማራዘም ዝግጅት እየተደረገ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የስልጣን ጊዜው ተጠናቆ ለአንድ አመት ተጨማሪ ጊዜ በስልጣን ላይ የቆየውን የኣአዲስ አበባ መስተዳድር አሁንም ለተጨማሪ ጊዜ በስልጣን እንዲቆይ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከመስተዳድሩ የውስጥ ምንጮች ስምታለች። የአዲስ…

የአብይ የፀጥታ ዘርፍ ማሻሻያና የባለስልጣቱ ግድያ

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መንግሥት ለአንድ ዓመት ቸል ብሎት የቆየው የጸጥታ ችግር በቅርቡ በክልልና ፌደራል ደረጃ የ6 ሲቪልና ወታደራዊ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ሕይወት ቀጥፏል፡፡ እስካሁን ቁጥራቸው ያልታወቁ የአማራ ክልል ፖሊስና ልዩ ሃይል አባላትም…

ንግድ ባንክ አስራ አምስት ሚሊየን ብር ቅናሽ ያገኘበትን ጨረታ ለምን ሰረዘው?

ንግድ ባንክ አስቸኳይ ብሎ ያወጣውን ጨረታ አሸናፊ ከለየ በኋላ ግልፅ ባልሆነ ምክንያት ጨረታውን ሰርዞታል። ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ ሙሉ መብት ቢኖረውም እርምጃው በተጫራቾች በኩል ጥርጣሬን አጭሯል። ዝርዝሩን ያንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- ሶፍትዌሩ…

በመንግሥት ባለሥልጣናት ላይ ጥቃት ሊያደርስ ነበር የተባለው ተጠርጣሪ የሟች ሜ/ጀ ገዛኢ አበራ ጠባቂ ነኝ በማለት በፍርድ ቤት ተከራከረ

ዋዜማ ራዲዮ- የጦር መሳርያ በመያዝ በሚሊንየም አዳራሽ የመንግስት ባለስልጣናት ላይ ጥቃት ሊያደርስ ነበር የተባለው ሀየሎም ብርሀኔ የሟች ሜ/ጀ ገዛኢ አበራ ጠባቂ ነኝ በማለት በፍርድ ቤት ተከራከረ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ከአማራ ክልል…

ከባህርዳር የባለስልጣናት ግድያ ትይዩ በአዲስ አበባ ሌሎች ተቋማትና ባለስልጣናት ዒላማ ነበሩ

ዋዜማ ራዲዮ – ስኔ 15/2011 ዓ.ም መንግስት “መፈንቅለ መንግስት” ሲል የጠራው የአማራ ክልል ባለስልጣናት ግድያ በሰፊ መዋቅር የተደራጀ እንደነበርና በአዲስ አበባም ወታደራዊ ተቋማትና ባለስጣናት ላይ ያነጣጠረ እንደነበር ዋዜማ ሬዲዮ ለጉዳዩ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተወሰኑ ሰራተኞችን ሊያሰናብት ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተፋሰስና አረንጓዴ አካባቢዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ በስሩ የተጠቃለሉ የሶስት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት የኮንትራትና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችን ሊያሰናብት ነው። በኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ጽዮን ተሾመ ሰኔ…

በሶማሌ ክልል ሁከት ተከሰው ከቀረቡት ተከሳሾች መሀል አንዱ በስህተት መታሰሩን አቃቤ ህግ አመነ

በተመሳሳይም 25ኛ ተከሳሽ ሆነው የቀረቡት ከድር አብዲ እስማኤል በዕርግጥም በክሱ ላይ የተጠቀሰው ስም የእራሳቸው እንደሆነ ለችሎቱ ቢገልፁም ክሱ ሲነበብላቸው ግን በክሱ የተጠቀሱትን የወንጀል ተግባራት ለማድረግ የሚያስችል ስልጣን የሌላቸው ተራ አርሶ…