ለኦሮሚያ ሚሊሻ ድጋፍ “በግዳጅ” ገንዘብ እንድንከፍል ተደርገናል ሲሉ አሽከርካሪዎች አቤቱታ አቀረቡ
ዋዜማ- ከትራፊክ ፖሊስ ክስ ቅጣት ጋር ለኦሮሚያ ሚሊሻ መዋቅር ድጋፍ በሚል ተጨማሪ 5 መቶ ብር በግዳጅ እንድንከፍል እየተገደድን ነው ሲሉ የተለያዩ አሽከርካሪዎች ቅሬታቸውን ለዋዜማ ተናግረዋል። ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወደ አዲስ…
ዋዜማ- ከትራፊክ ፖሊስ ክስ ቅጣት ጋር ለኦሮሚያ ሚሊሻ መዋቅር ድጋፍ በሚል ተጨማሪ 5 መቶ ብር በግዳጅ እንድንከፍል እየተገደድን ነው ሲሉ የተለያዩ አሽከርካሪዎች ቅሬታቸውን ለዋዜማ ተናግረዋል። ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወደ አዲስ…
ዋዜማ- የሀገሪቱ ሁለተኛ ትልቅ ከተማና የአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር እንደ አዲስ አበባ ሁሉ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ጀምራለች። የከተማዋ አስተዳደር ለዋዜማ እንደነገሩት የባህር ዳር የኮሪደር ልማት አንድም የሚያፈናቅለው ነዋሪ አልያም…
ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ከእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር ጋር ተዳብለው በሚመጡ ሌሎች ክፍያዎች ከአቅም በላይ ለሆነ ወጪ መዳረጋቸውን ዋዜማ ያነጋገረቻቸው አርሶ አደሮች ተናገሩ። አንድ የእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር መሬቱ መጠኑ ምንም…
ዋዜማ- ሼኽ መሐመድ አልአሙዲን፣ አቶ አብነት ገ/መስቀል ለብልጽግና ፓርቲ “ሰጥተውብኛል” ያሉትን 75 ሚሊየን ብር ጨምሮ፣ ለተለያዩ መንግስታዊ ተቋማት ከዚህ ቀደም በስጦታ መልክ የተለገሰውን ገንዘብ አቶ አብነት “ይመልስልኝ” ሲሉ ፍርድ ቤት ክስ መስርተው…
ዋዜማ- ባንኮች ለሰራተኞቻቸው ለመኪናና ለቤት መግዣ በዝቅተኛ ወለድ ሰባት በመቶ ብድር ሲያገኙ ቆይተዋል። ይህ ማትጊያ በርካቶች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉና በስራቸውም ላይ ለረጅም ጊዜ እንዲቆዩ ረድቷል። ዋዜማ ባለፉት ቀናት ባሰባሰበችው መረጃ…
ዋዜማ- ከውጭ የሚገባ ስንዴ ተጨማሪ እሴት ታክስ መከፈል አለበት በሚል በጅቡቲ ወደብ ላይ ተይዘው የነበሩ ስንዴ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ያለምንም ተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ እንዲገቡ የገንዘብ ሚኒስትር ጥቅምት 6 ቀን 2016…
ዋዜማ- የእናት ፓርቲ አመራሮች በድርጅቱ ውስጥ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ምርጫ ቦርድ ጣልቃ እንዲገባና ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ መጠየቃቸውን ዋዜማ ተገንዝባለች። ዋዜማ የተመለከተችውን በእናት ፓርቲ የላዕላይ ምክር ቤትና የስራ አስፈፃሚ አባላት ተፈርሞ…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በትግራይ ክልል ባሉ አብዛኛው የክልሉ መንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በፍርድ ቤቶች፣ በባንኮች እና ሆቴሎች መሰቀል ካቆመ አራት አመት ሊሆነው ነው። ለኹለት ዓመት የቆየው የሰሜን ኢትዮጵያ…
ዋዜማ- የሰሜኑን ጦርነት ተከትሎ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ ተገንጥሎ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት በሚል የተቋቋመው መንበረ ሰላማ በራያ አካባቢዎች መዋቅሩን እየተከለ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ዋዜማ በአካባቢው ካሉ የእምነቱ ተከታዮች…
“ጊዜያዊ አስተዳሩን የሾመው ጠቅላይ ሚንስትሩ ነው፣ ሕወሐት ማውረድ አይችልም “ ዋዜማ- የደብረፂዩን አንጃ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሊቀመንበርና ሌሎች ሹማምንትን ከሀላፊነታቸው የማንሳት ስልጣን እንደሌለውና በጉዳዩም ላይ እስከ ሰኞ ማምሻውን ድረስ ከፌደራሉ…