ድምጽ አልባው ፓርላማ
የሁሉም ህገመንግስታዊ ተቋማት ቁንጮ የሆነው የኢትዮጵያ የህግ አውጭው ምክር ቤት የተቋማዊ ድክመት ተምሳሌት እንደሆነ ለአምስተኛ ዙር የስልጣን ዘመን ደርሷል፡፡ ህግ አውጭው ምክር ቤት ሆን ተብሎ በአሳፋሪ ደረጃ ላይ እንዲገኝ ያደረጉት…
የሁሉም ህገመንግስታዊ ተቋማት ቁንጮ የሆነው የኢትዮጵያ የህግ አውጭው ምክር ቤት የተቋማዊ ድክመት ተምሳሌት እንደሆነ ለአምስተኛ ዙር የስልጣን ዘመን ደርሷል፡፡ ህግ አውጭው ምክር ቤት ሆን ተብሎ በአሳፋሪ ደረጃ ላይ እንዲገኝ ያደረጉት…
በኤርትራ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኋላ ሊኖር ስለሚችለው የፖለቲካ ሁኔታ መናገር ለአብዛኞቹ ኤርትራውያንም ሆነ ለውጪ ታዛቢ ቀላል ጉዳይ አይደለም። ፕሬዝዳንቱ 70ኛ የልደት በዓላቸውን ለማክበር እየተሰናዱ ነው። የጤንነታቸው ሁኔታ በሀኪም እጅ ያለ…
የድህነትን መጠን ወጥ በሆነ መስፈሪያ ለመለካት ሥራ ላይ የዋለው የድህነት ወለል ልክ ከአንድ ዶላር ከ 25 ሣንቲም ወደ አንድ ዶላር ከ90 ሣንቲም ሊያሳድግ እንደሆነ የዓለም ባንክ አስታወቀ። ቀድሞውን ይህንኑ የ…
ቱርክ በተለምዶ ከሚታወቀው በተለየ በአፍሪካ ውስጥ ሰብኣዊ ዕርዳታን፣ ንግድን፣ ባህልን፣ ኢንቨስትመንትንና የልማት ዕርዳታን ያቀናጀ ፖሊሲ በመተግበር ላይ ነች፡፡ የቱርክ ኢንቨስትመንትና ብድር አሰራር ከቻይና ተመራጭ እንደሆነ ታዛቢዎች ያስረዳሉ፡፡ ቱርክ ከአፍሪካ…
በኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ ዞንና ጋምቤላ ክልል በመሬት ወረራና የመንግስት ግዙፍ ልማት ፕሮጀክቶች ሳቢያ በሚደርሰው መፈናቀል ምክንያት የተለያዩ ብሄረሰቦች ለመፈናቀልና ሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደሚደርስባቸው መነገር ከጀመረ ቆይቷል፡፡ በተለይ በጋምቤላ ክልል ሰፋፊ…
የኢትዮዽያ ቴሌቭዥን (Ethiopia Broadcasting Corporation) ሃምሳኛ የልደት በዓሉን ለማክበር እየተሰናዳ ነው። ይህ አንጋፋ ሚዲያ በአፍሪቃ ከቀዳሚዎቹ ተርታ የሚመደብ ቢሆንም ባለፉት ሶስት መንግስታት የስርዓቶቹ አገልጋይ እንጂ የህዝብን ይሁንታ ለማግኘት አልታደለም። ተቋሙ…
የብሪታንያው የዜና አገልግሎት (BBC) የስርጭት አድማሱን የሚያሰፋበትን አዲስ ዕቅድ መንደፉን አሳውቁዋል። በማስፋፍያው እቅድ ላይ በሚዛናዊ የዜና ዘገባ ረገድ የዲሞክራሲ ችግር የሚታይባቸው ናቸው ያላቸውን ጥቂት የዓለም አገራት ለመድረስ የሚያስችሉ በልዩ ልዩ…
በእንግሊዝኛ ምህፃረ-ስያሜው “አሚሶም” (African Mission in Somalia/AMISOM) የተሰኘው በሱማሊያ የሰፈረው ሃይል እኤአ በ2007 በዑጋንዳ 1600 ወታደሮች ነበር የተቋቋመው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ግን ከቡሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ዑጋንዳ የተውጣጡ 22 ሺህ ወታደሮች…
የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሊቀምንበር ሞላ አስገዶም ከኢትዮዽያ መንግስት ጋር ግንኙነት እንደነበረው ተናግሯል፣ በተግባርም አረጋግጧል። ግንኙነቱ አንድ አመት ይሁን ሰሞነኛ የተምታቱ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው። ሞላ አስገዶም በኤርትራ ያሉ ተቃዋሚዎችን “እንዳያገግሙ…
ሱዳን የኤርትራ ወዳጅ ሀገር ናት፣ ከኢትዮዽያ ጋር ያላት ግንኙነትም ጥሩ የሚባል ነው። ከኤርትራ ወታደሮች ተዋግቶና አምልጦ ወደ ድንበሯ የገባውን የሞላ አስገዶምን የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ቡድን ያለምንም ማንገራገር ወደ ኢትዮዽያ…