የመብት ተሟጋቾቹ “በሀገር መገንጠል” የሽብር ወንጀል ተከሰሱ
በኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ ዞንና ጋምቤላ ክልል በመሬት ወረራና የመንግስት ግዙፍ ልማት ፕሮጀክቶች ሳቢያ በሚደርሰው መፈናቀል ምክንያት የተለያዩ ብሄረሰቦች ለመፈናቀልና ሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደሚደርስባቸው መነገር ከጀመረ ቆይቷል፡፡ በተለይ በጋምቤላ ክልል ሰፋፊ…
በኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ ዞንና ጋምቤላ ክልል በመሬት ወረራና የመንግስት ግዙፍ ልማት ፕሮጀክቶች ሳቢያ በሚደርሰው መፈናቀል ምክንያት የተለያዩ ብሄረሰቦች ለመፈናቀልና ሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደሚደርስባቸው መነገር ከጀመረ ቆይቷል፡፡ በተለይ በጋምቤላ ክልል ሰፋፊ…
የኢትዮዽያ ቴሌቭዥን (Ethiopia Broadcasting Corporation) ሃምሳኛ የልደት በዓሉን ለማክበር እየተሰናዳ ነው። ይህ አንጋፋ ሚዲያ በአፍሪቃ ከቀዳሚዎቹ ተርታ የሚመደብ ቢሆንም ባለፉት ሶስት መንግስታት የስርዓቶቹ አገልጋይ እንጂ የህዝብን ይሁንታ ለማግኘት አልታደለም። ተቋሙ…
የብሪታንያው የዜና አገልግሎት (BBC) የስርጭት አድማሱን የሚያሰፋበትን አዲስ ዕቅድ መንደፉን አሳውቁዋል። በማስፋፍያው እቅድ ላይ በሚዛናዊ የዜና ዘገባ ረገድ የዲሞክራሲ ችግር የሚታይባቸው ናቸው ያላቸውን ጥቂት የዓለም አገራት ለመድረስ የሚያስችሉ በልዩ ልዩ…
በእንግሊዝኛ ምህፃረ-ስያሜው “አሚሶም” (African Mission in Somalia/AMISOM) የተሰኘው በሱማሊያ የሰፈረው ሃይል እኤአ በ2007 በዑጋንዳ 1600 ወታደሮች ነበር የተቋቋመው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ግን ከቡሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ዑጋንዳ የተውጣጡ 22 ሺህ ወታደሮች…
የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሊቀምንበር ሞላ አስገዶም ከኢትዮዽያ መንግስት ጋር ግንኙነት እንደነበረው ተናግሯል፣ በተግባርም አረጋግጧል። ግንኙነቱ አንድ አመት ይሁን ሰሞነኛ የተምታቱ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው። ሞላ አስገዶም በኤርትራ ያሉ ተቃዋሚዎችን “እንዳያገግሙ…
ሱዳን የኤርትራ ወዳጅ ሀገር ናት፣ ከኢትዮዽያ ጋር ያላት ግንኙነትም ጥሩ የሚባል ነው። ከኤርትራ ወታደሮች ተዋግቶና አምልጦ ወደ ድንበሯ የገባውን የሞላ አስገዶምን የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ቡድን ያለምንም ማንገራገር ወደ ኢትዮዽያ…
እየተቀየረ ባለው የአለም ኢኮኖሚ በውጪ በተለይም በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ ኢትዮዽያውያን አዲሱን የኢኮኖሚ ፈተና እንዴት ሊወጡት ይችላሉ የሚለው መወያያ ርዕስ ወቅታዊ ይመስላል። በርካት ወገኖች የተሰማሩበት የታክሲ ትራንስፖርት የስራ ዘርፍ አዳዲስ ተግዳሮቶች…
የአራት ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው ኢህአዴግ የብሔር ውክልናን ያለቀቀ አንድ ፓርቲ ለመሆን ተሳነው በህወሀትና በሌሎቹ ፓርቲዎች መካከል የጌታና ሎሌ ግንኙነት ከመኖሩ ባሻገር ፓርቲው ውስጣዊ ሽኩቻና ውጥረት በዚሁ ከቀጠለ አደጋው የከፋ ስለመሆኑ…
ዴሞክራሲ ማዕከላዊነት የጥቂቶችን ሀሳብ በብዙሀኑ ላይ በመጫን ይሁንታ ለማግኘት አምባገነን አገዛዝ የሚጠቀምበት መሳሪያ ሆኗል። ኢህ አዴግም የዚህ ሰለባ ሲሆን የፓርቲ ስልጣንን ለማስጠበቅ የሀገሪቱ ዕጣ ፈንታ በጥቂቶች ሀሳብ ላይ እንዲንጠለጠል ያደርገዋል…
ከኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ማግስት ሆድና ጀርባ የሆኑት አሜሪካና ኤርትራ በተለያየ መንገድ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል ፍላጎት እንዳላቸው ፍንጮች መታየት ጀምረዋል። ኤርትራ በሶስተኛ ወገን በኩል ፍለጎቷን ብትገልፅም አሜሪካ በጉዳዩ ላይ ጥንቃቄ የተሞላበት አቋም…