Category: Art and Culture

የአገር ሰው ጦማር: ውጠራና ምንጠራ በካድሬዎች ሰፈር

(በሙሔ ሐዘን ጨርቆስ-ለዋዜማ ሬዲዮ) እንዴት ናችሁልኝ? እኔ ደኅና ነኝ፤ “እኔ ደኅና ነኝ” ማለት ግን ካድሬ ጓደኞቼ ደኅና ናቸው ማለት አይደለም፡፡ ከሰሞኑ የግምገማ መጋኛ አጠናግሯቸዋል፡፡ ያዲሳባ የተሲያት ፀሐይ “የአበሻ አረቄ” የሚል…

የዋዜማ ጠብታ: የጃኖ ባንድ አዲሱ አልበም ለፋሲካ እየተጠበቀ ነው

በጥቅምት አጋማሽ በኢትዮጵያ ከነበራቸው  ዝግጅት ለጥቆ ጃኖዎች አውሮፓ ነበሩ። ጣሊያን—  ሚላኖ እና ሮም፣ ስዊዘርላንድ—  ጄኔቭ እነ  ባዜል፣ ኖርዌይ— ኦስሎን አካልለዋል። “ላልተወሰነ ጊዜ አስተላልፈነዋል” ብለው ባይሰርዙት ኖሮ ስዊድንም ከሳምንት በፊት ቀጠሮ…

የዋዜማ ጠብታ: የአበረታች ዕፅ ቅሌት ወደ ኢትዮጵያ አትሌቲክስ መንደር ዘልቋል?

አበባ አረጋዊ ስዊድንን ወክላ በሪዮ ኦሎምፒክ እንደማትሳተፍ የአገሪቱ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። አበባ ከሁለት ሳምንት በኋላ በሚመጣው የመጨረሻ ውጤት ሜልዶኒየም የተባለውን አበረታች ዕፅ መውሰዷ ከተረጋገጠ፣ በዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን (IAAF) የአራት…

የዋዜማ ጠብታ: በዓሉ ግርማ በ440 ገፅ

(ዋዜማ ራዲዮ)- የዘመናችን ‹‹ማሞ ዉድነህ›› እያሉ የሚጠሩት አሉ፡፡ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደን፡፡ ያለምክንያት አይደለም፡፡ መረጃን በማሰናዳት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አመርቂ ሥራ እየሠራ ይገኛል፡፡ ‹‹ማዕቀብ›› የሚለው መጽሐፉ በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ነው፡፡ እንዳለጌታ…

የዋዜማ ጠብታ: የበዕውቀቱ መጽሐፍ ሞላ-ጎደለ?!

(ዋዜማ ራዲዮ)- ብዙዎችን ከመጽሐፍ አንባቢነት ወደ ሐያሲነት እያሸጋገረ ያለው የበዕውቀቱ ‹‹ከአሜን ባሻገር›› ገበያው ይዞለታል፡፡ በፋር ኢስት ትሬዲንግ አታሚነት፣ በማንኩሳና በደራሲው በራሱ አሳታሚነት፣ በአይናለም መዋ አከፋፋይነት ወደ መጽሐፍ በደረቴዎች የሚደርሰው ይህ…

ኢትዮዽያውያን ጆሮ ያልደረሱ “መራር” ቀልዶች

(ዋዜማ ራዲዮ)-ኢትዮጵያውያንን እና ኢትዮጵያን የሚመለከቱትን መራር ቀልዶች የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸውን ያህል ብዙ ኢትዮጵያውያን አያውቋቸውም። ያም ኾኖ በብዛት የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸው እነዚህ ቀልዶች የኢትዮጵያውያንን የማንነትን ኩራት የሚነኩ ናቸው። እነኚህን ቀልዶች የተመለከተው…

[ የአገር ሰው ጦማር ] – አይጧ፣ ምጣዱ እና የትግራይ ወጣት

የአገር ሰው ጦማር አይጧ፣ ምጣዱ እና የትግራይ ወጣት [አሉላ ገብረመስቀል  ለዋዜማ ሬዲዮ] በድምፅ ሸጋ ሆኖ ተሰናድቷል-እዚሁ አድምጡት       ሰኔ 20 2007 ዓ.ም፣ ዝግጅት:- ‹‹መሽኪት›› ሽልማት ኪነ-ጥበባት ትግራይ፣ ቦታው:- መቀሌ…

ዝምተኛው አቤል -The Weeknd

(ዋዜማ ራዲዮ)-አቤል ተስፋዬ የሚለውን ስሙን የዛሬ አምስት ዓመት የሚያውቁት ምናልባት ቤተሰቦቹና ጥቂት ጓደኞቹ ብቻ ሳይኾኑ አይቀሩም። አቤል መኮንን ተስፋዬ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር የካቲት 16፣1990 በቶሮንቶ ፤ካናዳ የተወለደ ሲሆን በአያቱ እጅ…

በዕዉቀቱ ስዩም! ከአሜን ወዲህ

(ዋዜማ ራዲዮ)-ለዘብተኛ ፖለቲከኛ የሚሉት አሉ፣ ስለታዋቂነቱ ለመናገር ዝግጁ አይመስልም ግን ደግሞ ሰዎች ከሱ ምን እንደሚጠብቁ ጠንቅቆ ያውቃል። የአድናቂዎቹን ቀልብ የሚገዛ ስራ ይዞ ለመምጣት አመታት ፈጅቶበታል። እነሆ ሰለ አዲሱ የበዕውቀቱ ስዩም…