በሳዑዲ በእስር ላይ የሚገኙት ሼክ መሀመድ አላሙዲ ከእስር ለመፈታት እየተደራደሩ ነው
ዋዜማ ራዲዮ-ከሳምንታት በፊት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከበርካታ የሳዑዲ አረቢያ ልዑላንና ባለስልጣናት ጋር በቅንጦት ሆቴል ውስጥ በቁም እስር ላይ የሚገኙት ሼክ መሀመድ አላሙዲ የሀብታቸውን የተወሰነውን ክፍል ለመንግስት በመስጠት ከእስር ለመለቀቅ እየሞከሩ…
ዋዜማ ራዲዮ-ከሳምንታት በፊት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከበርካታ የሳዑዲ አረቢያ ልዑላንና ባለስልጣናት ጋር በቅንጦት ሆቴል ውስጥ በቁም እስር ላይ የሚገኙት ሼክ መሀመድ አላሙዲ የሀብታቸውን የተወሰነውን ክፍል ለመንግስት በመስጠት ከእስር ለመለቀቅ እየሞከሩ…
የዲፕሎማቲክ ስራተኞች ወደ ምድብ ሀገሮቻቸው የትዳር አጋሮቻቸውን ይዘው መሄድ ሙሉ መብት ያላቸው ቢሆንም የትዳር አጋሮቻቸው በመንግስት በጀት ደሞዝ ተከፋይና የመንግስት ተቀጣሪ አድርጎ መውሰድ አዲስ ክስተት ነው ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በተለያዩ ሀገራት…
ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ከሶማሊያ የወሰደችው የኦብነግ መሪ በሶማሊያ የደህንነት መስሪያ ቤት ተላልፎ መሰጠቱ ህገ ወጥ መሆኑን የሀገሪቱ ፓርላማ አጣሪ ቡድን ገለፀ። ባለፈው ነሀሴ በሶማሊያ የፀጥታ ሀይሎች ተይዞ ለኢትዮጵያ ተላልፎ የተሰጠው…
ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ዝዋይ (ባቱ) ከተማ ከትናንት ጀምሮ በተቀሰቀሰ ብሄርን ያማከለ ግጭት ቢያንስ አስራ አንድ ሰዎች መገደላቸውን የዋዜማ ምንጮች አረጋግጠዋል።በርካታ ሰዎች ቆስለዋል፣ተፈናቅለዋል። በሁለት ግለሰቦች መካከል የተቀሰቀሰ ፀብ ወደ ሰፊ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአፍሪቃ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ከፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ጋር በፀጥታና ኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ ለመመካከር ዛሬ ሀሞስ ዋሸንግተን ተሰብስበዋል። ስብሰባውን ያዘጋጁት የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ሪክ ቲለርሰን ሲሆኑ በአፍሪቃና በዩናይትድ ስቴትስ…
“አስቸኳይ ህክምና ለአህመዲን ጀበል አሁኑኑ” በሚል የፌስቡክና የትዊተር ዘመቻ ይካሄዳል ዋዜማ ራዲዮ- ሀያ ሁለት ዓመታት እስር ተፈርዶበት ወህኒ የሚገኘው ኡስታዝ አህመዲን ጀበል የጤና ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ ህክምና እንዲፈቀድለት…
ዋዜማ ራዲዮ- የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቀብ አራዘመ። ማክሰኞ (November 14) ባደረገው ስብሰባው የፀጥታው ምክር ቤት ከስምንት አመት በፊት በኤርትራ ላይ የጣለውን የጦር መሳሪያ ማዕቀብ አራዝሟል።…
ዋዜማ ራዲዮ- የሀገሪቱ የፀጥታና ደህንነት ምክር ቤት ትናንት ባደረገው ስብስባ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚስተካከል አዲስ ስልፍና ተቃውሞ የማድረግ መብትን የሚያግድ ክልከላ ጥሏል። አዲሱ የሰልፍ ገደብን የኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ ቢያቀርብበትም ከብዙ…
ዋዜማ ራዲዮ- የፀጥታው ምክር ቤት የሶማሊያና የኤርትራን ጉዳይ የሚቆጣጠረው ኮሚቴ ኤርትራ ባለፈው አንድ አመት ለአልሽባብ ድጋፍ ስለማድረጓ ማስረጃ ማግኘት አልቻልኩም አለ። ኮሚቴው ኤርትራ ለሌሎች ተቃዋሚዎች በተለይም ለኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች የገንዘብና የጦር…
[በነገራችን ላይ] ዋዜማ ራዲዮ- በሰማንያ ዓመቱ በሞት ያጣነው ሰለሞን ዴሬሳ ቀርበው ሲመለከቱት ይበልጥ ጥያቄ የሚያጭር ማንነት ያለው፣ በዘመናዊው የኢትዮጵያ ስነ ፅሁፍ ውስጥ አማፂ ሊባል የሚችል ማንነት ያለው፣ ሙግትና ተጠየቅን የሚወድ…