Author: wazemaradio

የደቡብ ሱዳን ጦርነት ጦስና የኢትዮጵያ ውልውል

በአዲስ አበባ ሲካሄድ የሰነበተው የመጨረሻ የደቡብ ሱዳን ሰላም ድርድር እነሆ ሰኞ ዕለት ያለ ውጤት ተበትኗል፡፡ “ኢጋድ ፕላስ” በተሰኙት አደራዳሪዎች በተቀመጠላቸው ቀነ-ገደብ ዕለት ተቃዋሚው ሬክ ማቻርና ሶስተኛ ወገን ተደራዳሪዎች የሚባሉት ከእስር…

የምስጢር ውስልትናው መንደር እየታመሰ ነው-ስምዎን ይፈልጉ

ከትዳራቸው ውጪ ለሚወሰልቱ አገልግሎት ሲሰጥ የከረመው አሽሊ ማዲሰን የተባለ ድረገፅ በመጠለፉ በርካቶች ሰው “መሳይ በሸንጎ” የሚስብላቸውና ገመናቸውን አደባባይ ያዋለ ክስተት ተፈጥሯል። 40 ሚሊየን የሚቆጠሩ ደንበኞች የስም ዝርዝርና የክሬዲት ካርድ መረጃ ይፋ…

የሙስሊሞች ጉዳይ (ክፍል 2)

በመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላቱ ላይ የተሰጠው ብይን በሰላማዊ ትግሉ ላይ የአቅጣጫ ለውጥ ይከስት ይሆን? የብዙዎቻችን ጥያቄ ነው። እያደገ ከመጣው የዓለም ትስስር አንፃር የአክራሪነትና ፅንፈኝነት አደጋ በኢትዮዽያ ሙስሊሞች ውስጥ ስር እየሰደደ…

የጀነራሎቹ ቤት

የመከላከያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ከሀገሪቱ ሀብት እየዘገነ ራሱን ያስፋፋል እንጂ ስባሪ ሳንቲም ወደ መንግስት ካዝና አስገብቶ አያውቅም። እጅ ባጠረው ጊዜ መንግስት ይደጉመዋል፣ የሚተዳደረው በወታደራዊ ህግ ሲሆን ኦዲት አያውቀውም።…

ኢህአዴግ መቶ ፐርሰንቱ የምርጫ ውጤት መዘዝ አለው እያለ ነው

ኢህአዴግ መቶ ፐርሰንቱ የምርጫ ውጤት ለተቃዋሚዎች ሰበብ ሆኗል፣ ከህዝቡ ጋር ጥርጣሬ ውስጥ ከቶናል፣ የምዕራባውያን ጫናም በርትቶብናል ሲል ገመገመ። ሰፊ የህዝብ ግንኙነትና የፕሮፓጋንዳ ስራ ዕቅድም አውጥቷል። ውጤቱ የአመፅና የጠመንጃ መንገድ ለመረጡት…

የደቡብ ሱዳን ተፈላሚዎች በመጨረሻዋ ሰዓት

ከግጭቱ ማግስት ጀምሮ በአፍሪካ ቀንዱ በይነ-መንግስታት ድርጅት ኢጋድ አማካኝነት ከ15 በላይ የተኩስ አቁም ስምምነቶች ቢደረሱም አንዳቸውም ፍሪያማ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ ካለፈው ዓርብ ጀምሮ ደግሞ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው ድርድር ሁለቱ ወገኖች…

ኦንላይን የአማርኛ መዝገበ ቃላት ከእጃችን የሚገባበት ጊዜ ተቃርቧል

የፈረንጁን ቋንቋ አብዝተው ለማይደፍሩ ኢትዮዽያውያን ፈተናቸውን ሊያቀልላቸው ይችላል የተባለውና በአማርኛና በሌሎች የሀገራችን ቋንቋዎች የተዘጋጀ የኦንላይን መዝገበ ቃላት ለአገልግሎት ሊበቃ መቃረቡን ሰምተናል። ይህ መዝገበ ቃላት የኦንላይን መረጃ ፍለጋን በተመለከተ አዲስ በር…

የአስመራ ሰዎች በአዲስ አበባ

ኢህአዴግ-መራሹ መንግስት ከአምስት ዓመት በፊት ባወጣው ደንብ በወረራው ወቅት የተባረሩ ኤርትራዊያን እንደገና በኢትዮጵያ ቋሚ የመኖሪያ ፍቃድ እንዲያገኙ፣ የቀድሞ ንብረታቸው ከፈለጉም ኢትዮጵያዊ ዜግነታቸው እንዲመለስላቸው ብሎም ከሀገሬው ሰው እኩል ንብረት ማፍራት እንዲችሉ…

የኦርቶዶክስ አብያተ-ክርስትያናትና የፖለቲካ ነፋስ

በሀይማኖትና በፖለቲካ ትስስርም ይሁን ተቃርኖ ዙሪያ ብዙ የምርመር ፅሁፎች ተፅፈዋል። የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያን ደግሞ የፖለቲካ ጦስ መዘዝ ካመጣባቸው መካካል በቀዳሚነት ትጠቀሳለች። ሀገራችንን ጨምሮ በሌሎች የአለም አካባቢዎች ቤተ ክርስቲያኒቷን የመከፋፈል አደጋ…