Month: November 2025

የታደሰ ወረደ አመራር ውድቀት ገጥሞታል፤ አዲስ መንግስት መቋቋም አለበት ሲል የትግራይ አለማቀፍ ምሁራን ስብስብ ጥሪ አቀረበ

ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር…

ተቃዋሚው ቦዴፓ ራሱን አክስሞ ከገዥው ብልጽግና ጋር ለመዋሀድ ውሳኔ አሳለፈ

ዋዜማ-የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) ራሱን አክስሞ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ጋር ለመዋሀድ ውሳኔ ማሳለፉን ዋዜማ ከፓርቲው አመራሮች ሰምታለች፡፡ ቦዴፓ ህዳር 15/2018 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የመክሰም ውሳኔ…

የጂንካ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ለመገናኛ ብዙሀን መረጃ መስጠታቸውን ተከትሎ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

ዋዜማ- የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር በአካባቢው ስለተከሰተው “የሔሞሬጂክ ፊቨር” እንደሆነ በተገመተው ተላላፊ በሽታ ሰዎች መሞታቸውን ገልፀው ለመገናኛ ብዙሀን መረጃ መስጠታቸውን ተከትሎ ከሀላፊነታቸው ተነሱ። ዋዜማ ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮና ከሆስፒታሉ…

⁠ከዘንድሮው አገር ዓቀፍ ምርጫ በፊት የምርጫ ስርዓቱ እንዲቀየር በይፋ ጥያቄ ቀረበ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ 7ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት የሕገመንግሥት ማሻሻያ በማድረግ የአብላጫ ድምጽ የምርጫ ስርዓትን የሚከተለው የአገሪቱ የምርጫ ስርዓት እንዲቀየር ጥያቄ ማቅረቡን ዋዜማ ሰምታለች። የኢትዮጵያ…

ዮሐንስ ተሰማ አዲስ የሽብርተኝነት ክስ ተመሰረተባቸው

ዋዜማ- የቤንሻንጉል ጉሙዙ ተቃዋሚ የምክር ቤት አባል ዮሐንስ ተሰማ አዲስ የሽብርተኝነት ክስ እንደተመሰረተባቸው ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን (ቦዴፓ) ተወካዩ ዮሐንስ ተሰማ፣ ከሽብር ጋር በተያያዙ…