Month: February 2025

መንግስት ፈቃድ ወስደው ወደስራ ባልገቡ የድብልቅ ትራንስፖርት አቅራቢዎች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ አለ

ዋዜማ- የመልቲሞዳል (ድብልቅ) ትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ፈቃድ ወስደው እስካሁን ሥራ ባልጀመሩ የግል ተቋማት ላይ “አስተዳዳራዊ እርምጃ እንደሚወስድ” የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አስታወቀ። የመልቲሞዳል ትራንስፖርት ፤ በአንድ የስምምነት ሰነድ አንድን ዕቃ በመርከብ፣…

“ሁለት አዳዲስ የጭነት መርከቦች በዚህ አመት ስራ ይጀምራሉ”

  ዋዜማ- በግዢ ሒደት ላይ ከሚገኙ 6 የጭነት  መርከቦች ሁለቱ በተያዘው ዓመት ስራ እንደሚጀምሩ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ  የኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምሰው በንቲ ለዋዜማ ተናግረዋል። የሚገዙት መረከቦች  ኮንቴነሮችን፣ ብትን…